የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w09 7/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
w09 7/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ሐምሌ 15, 2009

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ነሐሴ 31, 2009–መስከረም 6, 2009

‘በክርስቶስ ውስጥ በሚገባ የተሰወረውን’ ውድ ሀብት ፈልጎ ማግኘት

ገጽ 3

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 80 (180), 44 (105)

መስከረም 7-13, 2009

ክርስቲያን ቤተሰቦች—የኢየሱስን ምሳሌ ተከተሉ!

ገጽ 7

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 74 (168), 4 (8)

መስከረም 14-20, 2009

በፍቅር በማስተማር ኢየሱስን ምሰሉ

ገጽ 15

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 67 (156), 96 (215)

መስከረም 21-27, 2009

በድፍረት በመስበክ ኢየሱስን ምሰሉ

ገጽ 19

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 42 (92), 63 (148)

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕስ 1 ገጽ 3-7

ይሖዋ በክርስቶስ ውስጥ ‘በሚገባ ተሰውሮ የሚገኘውን’ ውድ ሀብት እንዲፈልጉ ለሁሉም አገልጋዮቹ ግብዣ አቅርቦላቸዋል። ይህ ሀብት ምንድን ነው? ልናገኘው የምንችለውስ እንዴት ነው? ይህን ሀብት ማግኘታችን የሚጠቅመን እንዴት ነው? ይህ የጥናት ርዕስ ለእነዚህ ጥያቄዎች መልስ ለማግኘት ይረዳናል።

የጥናት ርዕስ 2 ገጽ 7-11

ኢየሱስ ከፍጥረት ጊዜ ጀምሮ የሰው ልጆች ደህንነት በጥልቅ ያሳስበው ነበር። ኢየሱስ ያስተማራቸውን ነገሮችና በምድር ላይ በነበረበት ወቅት የተወውን ምሳሌ መመርመራችን ሁላችንም ከቤተሰባችን አባላት ጋር ጥሩ ግንኙነት እንዲኖረን የሚረዳን እንዴት እንደሆነ ይህ የጥናት ርዕስ ያብራራል።

የጥናት ርዕሶች 3, 4 ገጽ 15-23

ኢየሱስ ውጤታማ አስተማሪ እንዲሆን ያስቻለው ምንድን ነው? ከሁሉም በላይ ለይሖዋ፣ ለሰዎችና ለሚሰብከው መልእክት ፍቅር ነበረው። ኢየሱስ ፍቅር ስለነበረው ተቃውሞ ቢያጋጥመውም በድፍረት ሰብኳል። እነዚህ የጥናት ርዕሶች የኢየሱስን ምሳሌ በመከተል አፍቃሪ አስተማሪዎችና ደፋር ሰባኪዎች መሆን የምንችልበትን መንገድ ያብራራሉ።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

“ከሁሉ የላቀውን” የፍቅርን መንገድ ለመከተል ጥረት ታደርጋለህ?

ገጽ 12

ከዘጠና ዓመት በፊት ‘ፈጣሪዬን ማሰብ’ ጀመርኩ

ገጽ 24

ተባብሮ መሥራት መንፈሳዊ እድገት ለማድረግ ይረዳል

ገጽ 28

በአመስጋኝነት ተቀበሉ​—በሙሉ ልባችሁ ስጡ

ገጽ 29

የእውነት ዘር ራቅ ወዳሉ አካባቢዎች ደረሰ

ገጽ 32

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ