የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w09 9/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
w09 9/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

መስከረም 15, 2009

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ጥቅምት 26, 2009–ኅዳር 1, 2009

የክርስቶስ ዓይነት አስተሳሰብ ይኑራችሁ

ገጽ 7

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 29 (62), 30 (63)

ኅዳር 2-8, 2009

እንደ ክርስቶስ ታዛዦችና ደፋሮች ሁኑ

ገጽ 11

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 4 (8), 46 (107)

ኅዳር 9-15, 2009

የክርስቶስ ፍቅር እኛም ለሌሎች ፍቅር እንዲኖረን ያነሳሳናል

ገጽ 16

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 41 (89), 15 (35)

ኅዳር 16-22, 2009

መለኮታዊ ትምህርት ያለው የላቀ ዋጋ

ገጽ 21

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 59 (139), 21 (46)

ኅዳር 23-29, 2009

ይሖዋ አንተን ለማዳን ያደረገውን ዝግጅት ከፍ አድርገህ ትመለከተዋለህ?

ገጽ 25

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 16 (37), 65 (152)

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕስ 1-3 ገጽ 7-20

ኢየሱስ በብዙ መንገዶች ለክርስቲያኖች ምሳሌ እንደሚሆን እናውቃለን። እነዚህ የጥናት ርዕሶች በኢየሱስ አስተሳሰብና ተግባር ላይ ያተኩራሉ። በቤተሰብ ሕይወትህም ሆነ በጉባኤ ውስጥ እንዲሁም አስቸጋሪ ሁኔታዎች በሚያጋጥሙህ ጊዜ ተግባራዊ ልታደርጋቸው የምትችላቸውን ነጥቦች ኢየሱስ ከተወው ምሳሌ ማግኘት ትችላለህ።

የጥናት ርዕስ 4 ገጽ 21-25

ከአምላክ ቃል የተማርካቸውን እውነቶች ምን ያህል ታደንቃቸዋለህ? ይህ የጥናት ርዕስ መለኮታዊ ትምህርት በሚያስገኛቸው አስደናቂ ጥቅሞች ላይ እንድናሰላስል ይረዳናል። በተጨማሪም ለምሥራቹ ስንል መሥዋዕት መክፈላችን ስለሚያስገኛቸው በረከቶች ይገልጻል።

የጥናት ርዕስ 5 ገጽ 25-29

ይሖዋ እኛን ከኃጢአትና ከሞት ለማዳን ምን አድርጓል? ምን ዋጋ መክፈልስ ጠይቆበታል? የእነዚህን ጥያቄዎች መልስ ማወቃችን ልባችን በአመስጋኝነት ስሜት እንዲሞላ የሚያደርግ ከመሆኑም ሌላ ይሖዋና ልጁ የመዳን ተስፋ እንዲኖረን ማድረጋቸውን ምን ያህል እንደምናደንቅ ለይሖዋ በተግባራችን እንድናሳይ ይገፋፋናል።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

ሃይማኖቴን መምረጥ ያለብኝ እኔ ነኝ ወይስ ወላጆቼ?

ገጽ 3

የሕይወትን ትርጉም ማግኘት ችያለሁ

ገጽ 30

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ