የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w10 2/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
w10 2/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

የካቲት 15, 2010

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ከሚያዝያ 5-11, 2010

‘የአምላክን ቃል በድፍረት ተናገሩ’

ገጽ 5

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 33, 47

ከሚያዝያ 12-18, 2010

“የመንፈስን ሰይፍ” ውጤታማ በሆነ መንገድ ተጠቀሙበት

ገጽ 10

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 44, 37

ከሚያዝያ 19-25, 2010

‘መንፈሱና ሙሽራይቱ “ና!” እያሉ ነው’

ገጽ 14

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 47, 55

ከሚያዝያ 26, 2010–ግንቦት 2, 2010

ከሁሉ በሚሻለው የሕይወት መንገድ ላይ መጓዛችሁን ቀጥሉ!

ገጽ 24

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 40, 32

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1-3 ከገጽ 5-18

እነዚህ ርዕሶች መንፈስ ቅዱስ ከአገልግሎታችን ጋር በተያያዘ የሚጫወተውን ሚና ያብራራሉ። በአምላክ መንፈስ መመራት በድፍረት እንድንናገር፣ ውጤታማ በሆነ መንገድ እንድናስተምርና አዘውትረን እንድንሰብክ የሚረዳን እንዴት እንደሆነ ይጠቁማሉ።

የጥናት ርዕስ 4 ከገጽ 24-28

የይሖዋን ፈቃድ ማድረጋችንና ኢየሱስን ማዳመጣችን ከሁሉ በተሻለው የሕይወት መንገድ ለመጓዝ እንደመረጥን ያሳያል። ይህ የጥናት ርዕስ፣ ራስን ለአምላክ ወስኖ መጠመቅ የሚያስገኛቸውን በረከቶች ያጎላል። ከዚህም በተጨማሪ ከእውነት ጋር ተጣብቀን ለመኖር ምን ማድረግ እንዳለብን ይጠቁማል።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

ይሖዋን እንደ አባትህ አድርገህ ትመለከተዋለህ? 3

በሰይጣን ፕሮፓጋንዳ አትሸነፍ 19

የአንባቢያን ጥያቄዎች 22

“ልጆች መንፈሳዊ ሥልጠና የማግኘት መብት አላቸው” 29

ወጣቶች ፈጣሪያቸውን እንዲያስቡ የሚረዳ ጠቃሚ መሣሪያ 30

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ