የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w10 3/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
w10 3/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

መጋቢት 15, 2010

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ከግንቦት 3-9, 2010

መጠመቅ ያለብን በማንና በምን ስም ነው?

ገጽ 10

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 48, 7

ከግንቦት 10-16, 2010

በመንፈስ በመመላለስ ራስህን ስትወስን ከገባኸው ቃል ጋር ተስማምተህ ኑር

ገጽ 14

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 18, 51

ከግንቦት 17-23, 2010

‘ጻድቃን እንደ ፀሐይ ደምቀው ያበራሉ’

ገጽ 19

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 14, 30

ከግንቦት 24-30, 2010

አንድ መንጋ አንድ እረኛ

ገጽ 24

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 30, 43

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1, 2 ከገጽ 10-18

እነዚህ ሁለት የጥናት ርዕሶች “በአብ፣ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም” መጠመቅ ያለውን ትርጉም እንድንረዳ ያስችሉናል። (ማቴ. 28:19) በተጨማሪም በእነዚህ የጥናት ርዕሶች ውስጥ ራስህን ስትወስን ከገባኸው ቃል ጋር ተስማምተህ መኖር የምትችለው እንዴት እንደሆነ የሚጠቁሙ ግሩም ሐሳቦችን ታገኛለህ።

የጥናት ርዕሶች 3, 4 ከገጽ 19-28

ኢየሱስ ስለ ስንዴውና ስለ እንክርዳዱ በተናገረው ምሳሌ ላይ ‘ከመንግሥቱ ልጆች’ ጋር በተያያዘ ወደፊት የሚፈጸሙትን ነገሮች ተናግሯል። ስንዴውና እንክርዳዱ ምን ያመለክታሉ? ይህ ምሳሌ በዛሬው ጊዜ ፍጻሜውን እያገኘ ያለው እንዴት ነው? ይህ ምሳሌ የሚያመለክተው ቅቡዓንን ብቻ ነው?

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

ለውጦች ቢያጋጥሙም የአምላክን ሞገስ ሳያጡ መኖር 3

ማርቆስ—‘ለአገልግሎት የሚጠቅም ሰው’ 6

የአንባቢያን ጥያቄዎች 28

በዚህ የመጨረሻ ቀን “ የልብ ንጽሕናን” ጠብቆ መኖር 30

[በገጽ 2 ላይ የሚገኝ የሥዕል ምንጭ]

By permission of the Israel Museum, Jerusalem

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ