የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w10 4/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
w10 4/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ሚያዝያ 15, 2010

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ከግንቦት 31, 2010–ሰኔ 6, 2010

እናንት ወጣቶች​—ይሖዋን ለማገልገል ያላችሁ ፍላጎት እያደገ ይሂድ

ገጽ 3

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 11, 41

ከሰኔ 7-13, 2010

መንፈስ ቅዱስ የይሖዋን ዓላማ በማስፈጸም ረገድ የሚጫወተው ሚና

ገጽ 7

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 43, 19

ከሰኔ 14-20, 2010

ከንቱ ነገር ከማየት ዓይናችሁን መልሱ!

ገጽ 20

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 29, 52

ከሰኔ 21-27, 2010

ክርስቶስን ሙሉ በሙሉ እየተከተላችሁት ነው?

ገጽ 24

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 54, 17

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕስ 1 ከገጽ 3-7

ይሖዋ የእሱን መመሪያ እንዲሰሙ፣ እንዲማሩና እንዲከተሉ ወጣቶችን ጋብዟቸዋል። የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፣ ጸሎትና መልካም ምግባር ወጣቶች ይሖዋን በሙሉ ልባቸው እንዲያመልኩት የሚረዷቸው እንዴት እንደሆነ በዚህ የጥናት ርዕስ ላይ ይብራራል።

የጥናት ርዕስ 2 ከገጽ 7-11

የይሖዋ ዓላማ ሙሉ በሙሉ ፍጻሜውን እንዳያገኝ የሚያግደው ነገር እንደሌለ እናውቃለን። ይህ የጥናት ርዕስ መንፈስ ቅዱስ የይሖዋን ዓላማ በማስፈጸም ረገድ ጥንት ምን ሚና እንደተጫወተ እንዲሁም አሁንና ወደፊት ምን ድርሻ እንደሚኖረው ያብራራል።

የጥናት ርዕስ 3 ከገጽ 20-24

የሰይጣን ዓለም መጥፊያው እየተቃረበ ሲመጣ ከአምላክ ጋር ያለንን ዝምድና የሚያበላሹ ምስሎችን የያዙ ነገሮች ከመቼው ጊዜ ይበልጥ እየተዥጎደጎዱብን ነው። በዚህ የጥናት ርዕስ ላይ ከእነዚህ ነገሮች አንዳንዶቹን እንመለከታለን፤ እንዲሁም ሰይጣን በእነዚህ ነገሮች የሚጠቀመው ለምን እንደሆነና ራሳችንን መጠበቅ የምንችለው እንዴት እንደሆነ እንመረምራለን።

የጥናት ርዕስ 4 ከገጽ 24-28

ለአምላክ አገልግሎት ያለንን ቅንዓት ይዘን ለመቀጠል ምን ሊረዳን ይችላል? ክርስቶስን መከተላችንን መቀጠል ከፈለግን የትኛውን ዝንባሌ እንዳናዳብር ልንጠነቀቅ ይገባል? ይህ የጥናት ርዕስ ለእነዚህ አስፈላጊ ጥያቄዎች መልስ ይሰጣል።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

ታስታውሳለህ? 12

ይሖዋ እንዲጠይቅህ ትፈቅድለታለህ? 13

መከራዎችን በጽናት መቋቋማችን በይሖዋ ላይ ያለንን እምነት አጠናክሮልናል 16

ይሖዋ ‘ደኅንነትህ’ እንዲጠበቅ ይፈልጋል 29

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ