የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w10 5/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
w10 5/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ግንቦት 15, 2010

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ሰኔ 28, 2010–ሐምሌ 4, 2010

እናንት ወንዶች፣ ለክርስቶስ ራስነት ትገዛላችሁ?

ገጽ 8

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 5, 42

ሐምሌ 5-11, 2010

እናንት ሴቶች፣ ለራስነት ሥልጣን መገዛት ያለባችሁ ለምንድን ነው?

ገጽ 12

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 3, 6

ሐምሌ 12-18, 2010

ወንድሞች፣ ለመንፈስ ብላችሁ በመዝራት ለኃላፊነት ለመብቃት ተጣጣሩ!

ገጽ 24

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 45, 11

ሐምሌ 19-25, 2010

የይሖዋን ቅዱስ መንፈስ አታሳዝኑ

ገጽ 28

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 38, 26

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1, 2 ከገጽ 8-17

የመጀመሪያው የጥናት ርዕስ ወንዶች፣ ራሳቸው ለሆነው ለክርስቶስ መገዛታቸውና ከሌሎች ጋር ባላቸው ግንኙነት ረገድ የእሱን ምሳሌ መከተላቸው ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነ ያሳያል። ሁለተኛው የጥናት ርዕስ ደግሞ ክርስቲያን ሴቶች ‘የሴት ሁሉ ራስ ወንድ ነው’ የሚለውን የመጽሐፍ ቅዱስ ሐሳብ እንዴት ሊመለከቱት እንደሚገባ ያብራራል።

የጥናት ርዕሶች 3, 4 ከገጽ 24-32

በዛሬው ጊዜ ብዙ ሰዎች ለሌሎች መሥዋዕትነት መክፈል የሚለው ሐሳብ እምብዛም አይዋጥላቸውም። የመጀመሪያው የጥናት ርዕስ፣ በተለይ የተጠመቁ ወንድሞች መሥዋዕትነት ስለ መክፈልና የጉባኤ አገልጋይ ወይም ሽማግሌ በመሆን ኃላፊነት ስለ መሸከም ያላቸውን አመለካከት እንዲመረምሩ ለመርዳት ተብሎ የተዘጋጀ ነው። ሁለተኛው የጥናት ርዕስ የአምላክን ቅዱስ መንፈስ ላለማሳዘን ምን ማድረግ እንደምንችል ያብራራል።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

የጥንት ክርስቲያኖች እና የሮም አማልክት 3

አረጋውያንን ማክበር ያለብን ለምንድን ነው? 6

የታመመ የቤተሰብ አባልን ስትንከባከብ መንፈሳዊነትህን ጠብቅ 17

ካራን—ሞቅ ያለ እንቅስቃሴ የነበራት ጥንታዊት ከተማ 20

የአንባቢያን ጥያቄዎች 21

የማስተዋል ችሎታችሁን ማሠልጠናችሁን ቀጥሉ 22

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ