የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w10 7/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
w10 7/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ሐምሌ 15, 2010

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ከነሐሴ 30, 2010–መስከረም 5, 2010

የይሖዋ ቀን ምን ይገልጣል?

ገጽ 3

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 49, 40

ከመስከረም 6-12, 2010

“ምን ዓይነት ሰዎች መሆን እንዳለባችሁ ልታስቡበት ይገባል!”

ገጽ 7

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 48, 29

ከመስከረም 13-19, 2010

በታላቁ መንፈሳዊ የመከር ሥራ የተሟላ ተሳትፎ ይኑራችሁ

ገጽ 16

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 45, 28

ከመስከረም 20-26, 2010

“መንፈስ . . . የአምላክን ጥልቅ ነገሮች ይመረምራል”

ገጽ 20

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 38, 20

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1, 2 ከገጽ 3-11

ሐዋርያው ጴጥሮስ በሁለተኛ ደብዳቤው ላይ በመጨረሻው ዘመን ለሚኖሩ ክርስቲያኖች በጥልቅ እንደሚያስብ ገልጿል። እነዚህ ሁለት የጥናት ርዕሶች የይሖዋን ቀን በአእምሯችን አቅርበን እንድንመለከት ይረዱናል። ለይሖዋ ታላቅ ቀን ዝግጁ ለመሆን የትኞቹን ነገሮች ማስወገድ እንዳለብንና ምን ማድረግ እንዳለብን እንመለከታለን።

የጥናት ርዕስ 3 ከገጽ 16-20

የምንኖረው ታላቅ መንፈሳዊ የመከር ሥራ በሚከናወንበት ጊዜ ውስጥ ነው። ታዲያ በስብከቱ ሥራ የተሟላ ተሳትፎ ለማድረግ የትኞቹን ባሕርያት ማዳበር ያስፈልገናል? በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ብንሆንም የተቻለንን ያህል ተሳትፎ ማድረግ የምንችለው እንዴት ነው? ይህ የጥናት ርዕስ ለእነዚህ ጥያቄዎች መልስ ይሰጣል።

የጥናት ርዕስ 4 ከገጽ 20-24

የአምላክን ቃል መረዳት እንድንችል መንፈስ ቅዱስ ከሚያደርግልን ድጋፍ ሙሉ ጥቅም ለማግኘት በግለሰብ ደረጃ ምን ማድረግ እንደምንችል በዚህ ርዕስ ላይ ይብራራል።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

“አትፍራ፤ እረዳሃለሁ” 12

ልጆቻችሁ የንባብና የጥናት ፍቅር እንዲያድርባቸው እርዷቸው 25

“ለማስተማር የተቻለህን ሁሉ ጥረት ማድረግህን ቀጥል” 29

ንቁ መሆን ጥሩ ውጤት ያስገኛል 32

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ