የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w10 8/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
w10 8/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ነሐሴ 15, 2010

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ከመስከረም 27, 2010–ጥቅምት 3, 2010

ኢየሱስ የአምላክ ጽድቅ ጎልቶ እንዲታይ ያደረገው እንዴት ነው?

ገጽ 8

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 46, 49

ከጥቅምት 4-10, 2010

ቤዛው የሚያድነን እንዴት ነው?

ገጽ 12

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 31, 30

ከጥቅምት 11-17, 2010

“የፍቅራዊ ደግነት ሕግ” አንደበታችሁን እንዲቆጣጠረው ፍቀዱ

ገጽ 21

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 35, 50

ከጥቅምት 18-24, 2010

እርዳታ ለማግኘት የሚጮኹትን የሚታደገው ማነው?

ገጽ 28

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 38, 23

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1, 2 ከገጽ 8-16

ሰይጣን አምላክን የተገዳደረው እንዴት ነው? ኢየሱስ የይሖዋ አገዛዝ ጽድቅ የሰፈነበት መሆኑ ጎልቶ እንዲታይ ያደረገውና ያረጋገጠው እንዴት ነበር? የኢየሱስ ቤዛዊ መሥዋዕት ምን ያህል ዋጋ ተከፍሎበታል? አንተንስ የሚያድንህ እንዴት ነው? እነዚህ ነጥቦች በሁለቱ የጥናት ርዕሶች ላይ ይብራራሉ።

የጥናት ርዕስ 3 ከገጽ 21-25

ፍቅራዊ ደግነት ምን እንደሆነና በአንደበት አጠቃቀም ላይ ምን ተጽዕኖ እንደሚያሳድር ተማር። በተጨማሪም በየዕለቱ ከምናገኛቸው ሰዎች ጋር ስንነጋገር ይህን ግሩም ባሕርይ ማንጸባረቅ ስለምንችልባቸው መንገዶች አስብ።

የጥናት ርዕስ 4 ከገጽ 28-32

በመዝሙር 72 ውስጥ የአምላክ ልጅ በሆነው በኢየሱስ ክርስቶስ የሺህ ዓመት ግዛት ወቅት ምን ነገሮች እንደሚከናወኑ የሚያሳይ ትንቢታዊ ሐሳቦች ተገልጸዋል። ይህን የጥናት ርዕስ ስታጠናና ይሖዋ አምላክ ታላቁ ሰለሞንን ተጠቅሞ ለእርዳታ ወደ እሱ የሚጮኹትን የሚታደገው እንዴት እንደሆነ ስታሰላስል ትጽናናለህ እንዲሁም ትበረታታለህ።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

የብዙኃኑ አመለካከት ተጽዕኖ እንዳያሳድርብህ ተጠንቀቅ 3

የአንባቢያን ጥያቄዎች 6

ይምጡና ይጎብኙ! 17

ታስታውሳለህ? 20

ሰዓት አክባሪ መሆን ያለብን ለምንድን ነው? 25

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ