የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w10 9/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
w10 9/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

መስከረም 15, 2010

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ከጥቅምት 25-31, 2010

የይሖዋን በረከት ከልብ ፈልጉ

ገጽ 7

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 1, 38

ከኅዳር 1-7, 2010

አንድነት እውነተኛውን አምልኮ ለይቶ ያሳውቃል

ገጽ 12

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 20, 53

ከኅዳር 8-14, 2010

ክርስቲያኖች ያላቸው አንድነት አምላክን ያስከብራል

ገጽ 16

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 20, 25

ከኅዳር 15-21, 2010

‘መሪያችሁ አንድ እሱም ክርስቶስ ነው’

ገጽ 21

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 5, 25

ከኅዳር 22-28, 2010

በዛሬው ጊዜ እየገዛ ያለው መሪያችን

ገጽ 25

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 6, 44

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕስ 1 ከገጽ 7-11

የአምላክ አገልጋዮች ይሖዋ ካወጣቸው የጽድቅ መሥፈርቶች ጋር ተስማምተው ለመኖር የእሱ በረከት ያስፈልጋቸዋል። በረከቱን ለማግኘት ምን ዓይነት ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል? የይሖዋ ቅዱስ መንፈስ የሚያጋጥመንን ማንኛውንም ፈተና መቋቋም እንድንችል የሚረዳን እንዴት ነው?

የጥናት ርዕሶች 2, 3 ከገጽ 12-20

እነዚህ የጥናት ርዕሶች ከወንድሞቻችን ጋር በአንድነት መኖር ምን ያህል መልካምና ደስ የሚያሰኝ መሆኑን እንድንገነዘብ ይረዱናል። ከሁሉም ብሔራት የተውጣጡ ሰዎችን አንድ ሊያደርግ የሚችለው ይሖዋ ብቻ የሆነው ለምን እንደሆነ እንመለከታለን። ከዚያም እያንዳንዳችን ለጉባኤው አንድነት አስተዋጽኦ በማድረግ ለአምላክ ክብር ማምጣት የምንችለው እንዴት እንደሆነ እንመረምራለን።

የጥናት ርዕሶች 4, 5 ከገጽ 21-29

እነዚህ ሁለት የጥናት ርዕሶች በሰማይ የሚኖረው ገዥያችን ክርስቶስ እየመራን ያለው እንዴት እንደሆነ የተሟላ ግንዛቤ እንድናገኝ ያስችሉናል። ክርስቶስ፣ ደቀ መዛሙርቱን ባቀፉት በምድር በሚገኙ ጉባኤዎች በሙሉ ምን እየተከናወነ እንደሆነ በትኩረት እየተከታተለ ነው።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

አስደናቂ እድገት በተከናወነበት ወቅት ማገልገል 3

በቡልጋሪያ የተደረገው ልዩ ዘመቻ ውጤት አስገኘ 30

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ