የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w10 11/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
w10 11/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ኅዳር 15, 2010

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ከታኅሣሥ 27, 2010–ጥር 2, 2011

እናንት ወጣቶች—በአምላክ ቃል ተመሩ

ገጽ 3

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 37, 22

ከጥር 3-9, 2011

እናንት ወጣቶች—የእኩዮቻችሁን ተጽዕኖ ተቋቋሙ

ገጽ 7

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 24, 52

ከጥር 10-16, 2011

እናንት ወጣቶች—ሕይወታችሁን እንዴት ልትጠቀሙበት አስባችኋል?

ገጽ 12

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 1, 11

ከጥር 17-23, 2011

ይሖዋ ሉዓላዊ ጌታችን ነው!

ገጽ 24

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 23, 51

ከጥር 24-30, 2011

ንጹሕ አቋማችንን ጠብቀን እንመላለስ!

ገጽ 28

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 29, 45

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1-3 ከገጽ 3-16

እነዚህ የጥናት ርዕሶች ለወጣቶች ተብለው የተዘጋጁ ናቸው። የመጀመሪያው ርዕስ ወጣቶች፣ የአምላክ ቃል በሆነው በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በሚገኘው ምክር እንዴት መመራት እንደሚችሉ ያሳያል። ሁለተኛው ርዕስ የእኩዮችን ተጽዕኖ መቋቋም የሚችሉት እንዴት እንደሆነ ያብራራል። ሦስተኛው የጥናት ርዕስ ደግሞ ወጣቶች ሊደረስባቸው የሚችሉ ምን ዓይነት ግቦች ሊያወጡ እንደሚችሉ ይገልጻል።

የጥናት ርዕሶች 4, 5 ከገጽ 24-32

በእነዚህ የጥናት ርዕሶች ውስጥ የይሖዋ አምላክን ሉዓላዊነት መደገፍ የምንችለው እንዴት እንደሆነ እንማራለን። ንጹሕ አቋምን መጠበቅ ሲባል ምን ማለት እንደሆነ እንመለከታለን። ቅን የነበረውን የኢዮብን ሕይወት እንመረምራለን። እነዚህ የጥናት ርዕሶች አንተም ልክ እንደ ኢዮብና ጥንት እንደነበሩት የአምላክ አገልጋዮች ንጹሕ አቋምህን ጠብቀህ መመላለስ ብሎም ይሖዋን ሉዓላዊ ጌታህ አድርገህ በመቀበል እሱን የሙጥኝ ብለህ መኖር የምትችለው እንዴት እንደሆነ ያብራራሉ።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

ይሖዋ ልባቸው የተሰበረ ሰዎች የሚያሰሙትን ጩኸት ይሰማል 17

‘ለይሖዋ መባ አድርገን እናቅርብ’ 20

የአንባቢያን ጥያቄዎች 22

‘ያከናወነው ሥራ ወዲያው ተከትሎታል’ 23

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ