የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w10 12/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
w10 12/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ታኅሣሥ 15, 2010

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ከጥር 31, 2011–የካቲት 6, 2011

ለእውነተኛው አምልኮ ቅንዓት ይኑራችሁ

ገጽ 7

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 10, 17

ከየካቲት 7-13, 2011

“ይበልጥ ተቀባይነት ያለው ጊዜ አሁን ነው”

ገጽ 11

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 44, 47

ከየካቲት 14-20, 2011

በአምላክ መንፈስ በሚመራው ንጉሥ አማካኝነት የሚገኘውን በረከት እጨዱ!

ገጽ 16

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 30, 5

ከየካቲት 21-27, 2011

ለይሖዋ ዘምሩ!

ገጽ 20

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 28, 43

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1, 2 ከገጽ 7-15

ከእነዚህ የጥናት ርዕሶች ኢየሱስ እውነተኛ ቅንዓት ያሳየው እንዴት እንደሆነ እንማራለን፤ ኢየሱስ ልንከተለው የምንችለው አርዓያ ትቶልናል። ይሁንና በተለይ በዚህ ዘመን በአገልግሎታችን ቅንዓት ማሳየታችን ተገቢ የሆነው ለምንድን ነው? የምንኖርበት ዘመን ይበልጥ ተቀባይነት ያለው ጊዜ ነው የምንለውስ ለምንድን ነው?

የጥናት ርዕስ 3 ከገጽ 16-20

በዘመናችን ሰብዓዊ መንግሥታት የሚያደርጉት ጥረት ከንቱ መሆኑ እየታየ ነው። ይህ የጥናት ርዕስ ይሖዋ የሰው ልጆችን እንዲገዛ ኢየሱስ ክርስቶስን የመረጠው ለምን እንደሆነና ለክርስቶስ መገዛታችን የተትረፈረፈ በረከት እንዴት እንደሚያስገኝልን እንድንገነዘብ ይረዳናል።

የጥናት ርዕስ 4 ከገጽ 20-24

ሙዚቃ ለአምላክ በምናቀርበው አምልኮ ውስጥ ትልቅ ቦታ እንዲይዝ መደረጉ ቅዱስ ጽሑፋዊ ብሎም ምክንያታዊ ነው የምንለው ለምንድን ነው? በዚህ የጥናት ርዕስ ላይ ለዚህ ጥያቄ መልስ እናገኛለን። ከዚህም በላይ ይህ የጥናት ርዕስ በግለሰብ ደረጃ ለመዝሙር ከፍ ያለ ግምት መስጠት የምንችለው እንዴት እንደሆነ እንድንገነዘብ ይረዳናል።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

ልጃችሁ ምን መልስ ይሰጣል? 3

ታስታውሳለህ? 6

አምላክን ለማገልገል ጊዜው አላለፈም 25

የመጽሐፍ ቅዱስ እውነት ያለውን ኃይል ተመልክቻለሁ 26

የአንባቢያን ጥያቄዎች 30

የ2010 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ 32

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ