የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w11 2/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
w11 2/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

የካቲት 15, 2011

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ከሚያዝያ 4-10, 2011

መንፈስ ቅዱስ—በፍጥረት ሥራ ላይ የነበረው ድርሻ!

ገጽ 6

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 15, 2

ከሚያዝያ 11-17, 2011

የአምላክን ሞገስ ማግኘት ወደ ዘላለም ሕይወት ይመራል

ገጽ 13

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 27, 51

ከሚያዝያ 18-24, 2011

በሙሉ ልብህ ጽድቅን ውደድ

ገጽ 24

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 22, 40

ከሚያዝያ 25, 2011–ግንቦት 1, 2011

ዓመፅን ትጠላለህ?

ገጽ 28

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 29, 6

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕስ 1 ከገጽ 6-10

በዚህ የጥናት ርዕስ ውስጥ የቀረቡት ነጥቦች አምላክ ሰማይንና ምድርን ለመፍጠር ቅዱስ መንፈሱን እንዴት እንደተጠቀመበት ያለንን ግንዛቤ ያሰፉልናል። ከዚህም በተጨማሪ ይሖዋ ጥበበኛና ከሁሉ በላይ ኃያል የሆነ ፈጣሪያችን ስለ መሆኑ ያለንን እምነት ያጠናክሩልናል።

የጥናት ርዕስ 2 ከገጽ 13-17

በጥቅሉ ሲታይ ሰዎች በአብዛኛው የሚያሳስባቸው በቁሳዊ ረገድ የተደላደለ ሕይወት መምራት ነው። መጽሐፍ ቅዱስ ግን ይበልጥ ሊያሳስበን የሚገባው የአምላክን ሞገስ ማግኘታችን እንደሆነ ይገልጻል። ይህ የጥናት ርዕስ በይሖዋ ላይ ያለንን እምነት የማጠናከርን አስፈላጊነት ያጎላል፤ እንዲሁም የእሱን ሞገስ ለማግኘት ምን እርምጃዎችን መውሰድ እንዳለብን ይገልጻል።

የጥናት ርዕሶች 3, 4 ከገጽ 24-32

መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ኢየሱስ ሲናገር “ጽድቅን ወደድክ፣ ዓመፅን ጠላህ” ይላል። (ዕብ. 1:9) እነዚህ የጥናት ርዕሶች ኢየሱስን መምሰል የምንችለው እንዴት እንደሆነ ያብራራሉ። እንዲሁም ለጽድቅ ፍቅር ማዳበራችንና ዓመፅን መጥላታችን አስፈላጊ የሆነው ለምን እንደሆነ ይገልጻሉ።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ

3 ልጆቻችሁ ሰው አክባሪ እንዲሆኑ አሠልጥኗቸው

11 ምንም ያህል ጥረት ቢደረግለት አያስቆጭም!

12 የአንባቢያን ጥያቄዎች

18 ያሉህን በረከቶች ከልብህ ታደንቃለህ?

21 ‘መታዘዝ ከመሥዋዕት ይበልጣል’

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ