የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w11 3/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
w11 3/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

መጋቢት 15, 2011

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ከግንቦት 2-8, 2011

የዓለምን መንፈስ ሳይሆን የአምላክን መንፈስ ተቀበሉ

ገጽ 8

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 23, 38

ከግንቦት 9-15, 2011

መጨረሻው በቀረበ መጠን በይሖዋ ታመኑ

ገጽ 12

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 43, 48

ከግንቦት 16-22, 2011

ዝግጁ ሁኑ!

ገጽ 24

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 54, 24

ከግንቦት 23-29, 2011

እንደ ኤርምያስ በንቃት ተጠባበቁ

ገጽ 28

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 32, 43

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕስ 1 ከገጽ 8-12

በዙሪያችን ያሉ ሰዎች የዓለምን መንፈስ ያንጸባርቃሉ፤ ታዲያ እኛ ከእነሱ የተለየን መሆን እንችላለን? ይህ የጥናት ርዕስ የዓለም መንፈስ በእኛ ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድር የሚችለው እንዴት እንደሆነ ለመገንዘብ ይረዳናል። የአምላክን መንፈስ መቀበልን በተመለከተ ከኢየሱስ ምን ልንማር እንደምንችልም እንመለከታለን።

የጥናት ርዕስ 2 ከገጽ 12-16

በይሖዋ መታመን ሲባል ምን ማለት ነው? ከዚህ የጥናት ርዕስ እንደምንመለከተው በአምላክ መታመን፣ ስለ አዲሱ ዓለም በሰጠን ተስፋ ከማመን የበለጠ ነገርን ይጨምራል። የአምላክን መንገዶችና መሥፈርቶች በሙሉ ልብ መቀበልንና ከዓለም መንገዶች መራቅን ያካትታል።

የጥናት ርዕሶች 3, 4 ከገጽ 24-32

እነዚህ ርዕሶች ኖኅና ቤተሰቡ፣ ሙሴ እንዲሁም ኤርምያስ የተሰጣቸውን ተልእኮ ለመወጣት ምንጊዜም ዝግጁ የነበሩት እንዴት እንደሆነ ያብራራሉ፤ እንዲሁም አምላክ የገባው ቃል ሲፈጸም የሚመለከቱት እንዴት እንደሆነ ያሳያሉ። ከእነዚህ ሰዎችም ሆነ ከነበራቸው አመለካከት ምን ትምህርት ማግኘት እንደምንችል ለማስተዋል ሞክር።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ

3 የውሸት ምክንያት እያቀረባችሁ ራሳችሁን አታታልሉ

6 የአንባቢያን ጥያቄዎች

17 ለመደሰት የሚያበቃ ምክንያት አላችሁ

20 የእምነት ባልንጀሮቻችሁን ፈጽሞ ችላ አትበሉ

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ