የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w11 4/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
w11 4/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ሚያዝያ 15, 2011

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ከግንቦት 30, 2011–ሰኔ 5, 2011

ለይሖዋ የምናቀርበውን አገልግሎት በቁም ነገር ተመልከቱት

ገጽ 9

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 43, 10

ከሰኔ 6-12, 2011

አምላክን የሚያስከብር ውሳኔ አድርጉ

ገጽ 13

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 2, 9

ከሰኔ 13-19, 2011

“የመንፈስ ፍሬ” አምላክን ያስከብራል

ገጽ 18

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 25, 11

ከሰኔ 20-26, 2011

የአምላክ መንፈስ እንዲመራችሁ ትፈቅዳላችሁ?

ገጽ 23

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 6, 48

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕስ 1 ከገጽ 9-13

ብዙዎች ኃላፊነታቸውን እንደዋዛ በሚመለከቱበት በዚህ ዓለም ውስጥ ክርስቲያኖች ነገሮችን በቁም ነገር መመልከት ይኖርባቸዋል። በተለይ ለይሖዋ ከምናቀርበው አምልኮ ጋር በተያያዘ እንዲህ ያለውን ባሕርይ ማዳበራችን በጣም አስፈላጊ ነው። ይህ ርዕስ ክርስቲያናዊ ኃላፊነታችንን ምን ያህል በቁም ነገር መመልከት እንዳለብን ለመረዳት የሚያስችሉን ሚዛናዊና ቅዱስ ጽሑፋዊ ሐሳቦችን ይዟል።

የጥናት ርዕስ 2 ከገጽ 13-17

ብዙ ሰዎች ውሳኔ ለማድረግ ይቸገራሉ። ጥሩ ውሳኔ እንዴት ማድረግ እንደምንችል ማወቃችን አስፈላጊ የሆነበትን ምክንያት በዚህ ርዕስ ውስጥ እንመረምራለን። በተጨማሪም የምናደርገው ውሳኔ አምላክን የሚያስከብር እንዲሆን ልንወስዳቸው የምንችላቸው ጠቃሚ እርምጃዎች ይብራራሉ።

የጥናት ርዕሶች 3, 4 ከገጽ 18-27

“የመንፈስ ፍሬ” ምንድን ነው? ይህን ፍሬ ማፍራት የምንችለው እንዴት ነው? የመንፈስ ፍሬን ማፍራት ያለብን ለምንድን ነው? ዘጠኙን የመንፈስ ፍሬ ገጽታዎች ስንመረምር ለእነዚህ ጥያቄዎች መልስ ታገኛለህ። እነዚህ ርዕሶች ብዙዎች ሊጠቀሙባቸው የሚችሉ ሐሳቦችንም ይዘዋል።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ

3 አምላክ እንደሚመራን የሚያሳየውን ማስረጃ ታስተውላለህ?

6 ሐቀኝነት በጎደለው ዓለም ውስጥ ሐቀኛ ሆኖ መኖር

28 ታስታውሳለህ?

29 ብዙ ጥሩ ነገሮችን አግኝቻለሁ

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ