የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w11 7/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
w11 7/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ሐምሌ 15, 2011

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ከነሐሴ 29, 2011–መስከረም 4, 2011

የይሖዋን ፍቅራዊ አመራር ትከተላለህ?

ገጽ 10

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 26, 3

ከመስከረም 5-11, 2011

የይሖዋን ግልጽ ማስጠንቀቂያዎች ሰምተህ እርምጃ ትወስዳለህ?

ገጽ 15

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 32, 52

ከመስከረም 12-18, 2011

የአምላክ እረፍት ምንድን ነው?

ገጽ 24

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 19, 27

ከመስከረም 19-25, 2011

ወደ አምላክ እረፍት ገብተሃል?

ገጽ 28

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 55, 24

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1, 2 ከገጽ 10-19

ይሖዋ፣ ወደ ዘላለም ሕይወት የሚወስደውን ጎዳና ስተን በተሳሳተ አቅጣጫ እንድንሄድ ሊያደርጉን ስለሚችሉ መጥፎ ተጽዕኖዎች በፍቅር ተነሳስቶ ማስጠንቀቂያ ይሰጠናል። እነዚህ ሁለት ርዕሶች መጥፎ ተጽዕኖ ሊያሳድሩብን የሚችሉ ስድስት ነገሮችን የሚጠቁሙን ሲሆን ከእነዚህ ነገሮች መራቅ የምንችለው እንዴት እንደሆነም ያብራራሉ።

የጥናት ርዕሶች 3, 4 ከገጽ 24-32

መጽሐፍ ቅዱስ፣ ይሖዋ የመጀመሪያዎቹን ሰዎች ከፈጠረ በኋላ በሰባተኛው ቀን ‘እንዳረፈ’ ይናገራል። (ዕብ. 4:4) ከእነዚህ የጥናት ርዕሶች በመጀመሪያው ላይ የአምላክ የእረፍት ቀን ዓላማ ምን እንደሆነና በዛሬው ጊዜ ለእኛ ምን ትርጉም እንዳለው ይብራራል። በቀጣዩ ርዕስ ላይ ደግሞ በግለሰብ ደረጃ ወደ ይሖዋ እረፍት መግባታችንን ማሳየት የምንችልባቸውን አንዳንድ መንገዶች እንመለከታለን።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ

3 ቀለል ባለ እንግሊዝኛ የተዘጋጀ አዲስ የመጠበቂያ ግንብ እትም

4 ረጅም ጊዜ የፈጀው የፍርድ ቤት ክርክር በድል ተቋጨ!

20 ሞትን እፈራ ነበር​—አሁን ግን ‘ሕይወት እንደሚትረፈረፍልኝ’ ተስፋ አለኝ

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ