የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w11 12/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
w11 12/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ታኅሣሥ 15, 2011

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ከጥር 30, 2012–የካቲት 5, 2012

ጥሩ አርዓያም የማስጠንቀቂያ ምሳሌም ሊሆነን የሚችል ሰው

ገጽ 8

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 29, 22

ከየካቲት 6-12, 2012

በአምላክ መንፈስ መመራት ያለብን ለምንድን ነው?

ገጽ 13

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 38, 18

ከየካቲት 13-19, 2012

በአምላክ መንፈስ የተመሩ በጥንት ዘመን የነበሩ ታማኝ አገልጋዮች

ገጽ 18

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 54, 51

ከየካቲት 20-26, 2012

በአምላክ መንፈስ መመራት—በመጀመሪያው መቶ ዘመንና በዛሬው ጊዜ

ገጽ 22

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 11, 31

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕስ 1 ከገጽ 8-12

በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ጥሩ ምሳሌ ሊሆኑን የሚችሉ ሰዎች አሉ፤ ይሁን እንጂ ከእነዚህ መካከል አንዳንዶቹ የማስጠንቀቂያ ምሳሌም ይሆኑናል። ከዚህ አንጻር የሰለሞንን ሕይወት በዚህ የጥናት ርዕስ ውስጥ እንመረምራለን። ታዲያ ከሰለሞን ታሪክ ለክርስትና ሕይወታችን የሚጠቅም ምን ትምህርት ማግኘት እንችል ይሆን?

የጥናት ርዕስ 2 ከገጽ 13-17

በዚህ ክፉ ዓለም ውስጥ በሕይወት ዘመናችን ሁሉ በተሳካ ሁኔታ ሊመራን የሚችል አንድ ከፍተኛ ኃይል በአጽናፈ ዓለም ውስጥ አለ። ለመሆኑ ይህ ኃይል ምንድን ነው? በዚህ ኃይል መመራት የምንፈልገው ለምንድን ነው? ከዚህ ኃይል የተሟላ ጥቅም ለማግኘትስ ምን ማድረግ አለብን?

የጥናት ርዕሶች 3, 4 ከገጽ 18-26

በጥንት ዘመን የነበሩ በርካታ የአምላክ አገልጋዮች በመንፈስ ቅዱስ ተሞልተው ነበር። የአምላክ መንፈስ በእነሱ ላይ ይሠራ የነበረው እንዴት ነው? ይሖዋ እንዴት ይመራቸው እንደነበር ማጥናታችን የተሰጠንን ኃላፊነት ለመወጣት ትልቅ ማበረታቻ ይሆነናል።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ

3 ማስተካከያዎችን ለመቀበል ፈቃደኛ መሆን ይክሳል

27 ሕመም ደስታህን እንዲሰርቅብህ አትፍቀድ

31 ታስታውሳለህ?

32 የ2011 መጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ