የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w12 7/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
w12 7/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ሐምሌ 15, 2012

© 2012 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania. የባለቤቱ መብት በሕግ የተጠበቀ ነው።

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶች

ነሐሴ 27, 2012–መስከረም 2, 2012

ይሖዋ ወደ እውነተኛው ነፃነት ይምራችሁ!

ገጽ 7 • መዝሙሮች፦ 16, 27

መስከረም 3-9, 2012

የነፃነት አምላክ የሆነውን ይሖዋን አገልግሉ

ገጽ 12 • መዝሙሮች፦ 6, 54

መስከረም 10-16, 2012

“የሚያሸብረኝ ማን ነው?”

ገጽ 22 • መዝሙሮች፦ 33, 45

መስከረም 17-23, 2012

ይሖዋ ቤተሰቡን ይሰበስባል

ገጽ 27 • መዝሙሮች፦ 53, 50

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1, 2 ከገጽ 7-16

ይሖዋ የማሰብ ችሎታ ያላቸው ፍጡሮቹ በሙሉ ወደር የሌለው ነፃነት እንዲያገኙ ይፈልጋል። በእነዚህ ርዕሶች ውስጥ፣ እሱ የሚያስተምረን ትምህርት እንዴት ነፃ እንደሚያወጣን እንመለከታለን። በተጨማሪም ሰይጣን፣ በዚህ ዓለም ውስጥ ነፃነት ያስገኛሉ የሚባሉ ነገሮችን ተጠቅሞ ነፃነታችንን ሊያሳጣን የሚሞክረው እንዴት እንደሆነ እንመረምራለን።

የጥናት ርዕስ 3 ከገጽ 22-26

ተቃውሞ ቢደርስብንም እንዲሁም የኢኮኖሚው ሁኔታ እየተባባሰ ቢሄድም በድፍረት ምሥራቹን በመስበክ ወደፊት የምንገፋው ለምንድን ነው? ከምክንያቶቹ መካከል አብዛኞቹ በ27ኛው መዝሙር ላይ ተጠቅሰዋል፤ ይህ ርዕስ የተመሠረተው በዚህ መዝሙር ላይ ነው።

የጥናት ርዕስ 4 ከገጽ 27-31

የአምላክ አስተዳደር በአሁኑ ጊዜ ሥራውን በማከናወን ላይ ይገኛል። ጳውሎስ ለኤፌሶን ክርስቲያኖች የጻፈውን ደብዳቤ መመርመራችን የዚህን አስተዳደር ዓላማ እንዲሁም ከዚህ ዝግጅት ጋር ተስማምተን ለመሥራት ምን ማድረግ እንዳለብን እንድንረዳ ያስችለናል።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ

3 ራሳቸውን በፈቃደኝነት አቅርበዋል—ኢኳዶር

17 ይሖዋ ፈቃዱን እንዳደርግ አስተምሮኛል

32 “ሕልሜ እውን ሆኗል”

ሽፋኑ፦ በሪዮ ዴ ጄኔሮ ከተማ ውስጥ በሚገኘው በኮሙኒዳድ ዳ ሮቺና አካባቢ ምሥራቹ በብራዚል የምልክት ቋንቋ ሲሰበክ

በብራዚል የምልክት ቋንቋ

ጉባኤዎች

358

ቡድኖች

460

ወረዳዎች

18

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ