የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w13 7/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2013
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶች
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2013
w13 7/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ሐምሌ 15, 2013

© 2013 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania. All rights reserved.

የጥናት ርዕሶች

መስከረም 2-8, 2013

“ንገረን፣ እነዚህ ነገሮች የሚፈጸሙት መቼ ነው?”

ገጽ 3 • መዝሙሮች፦ 32, 10

መስከረም 9-15, 2013

“ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ”

ገጽ 9 • መዝሙሮች፦ 30, 5

መስከረም 16-22, 2013

በጥቂቶች ተጠቅሞ ብዙኃኑን መመገብ

ገጽ 15 • መዝሙሮች፦ 14, 20

መስከረም 23-29, 2013

“ታማኝና ልባም ባሪያ በእርግጥ ማን ነው?”

ገጽ 20 • መዝሙሮች፦ 16, 43

የጥናት ርዕሶች

▪ “ንገረን፣ እነዚህ ነገሮች የሚፈጸሙት መቼ ነው?”

▪ “ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ”

እነዚህ ርዕሶች ማቴዎስ ምዕራፍ 24⁠ን እና 25⁠ን በከፊል ያብራራሉ። ኢየሱስ የመጨረሻዎቹን ቀናት አስመልክቶ በተናገረው ትንቢት እንዲሁም በስንዴውና በእንክርዳዱ ምሳሌ ውስጥ የሚገኙት ክንውኖች ስለሚፈጸሙበት ጊዜ ቀደም ሲል በነበረን መረዳት ላይ የተደረጉትን ማስተካከያዎች ይዘዋል። በተጨማሪም እነዚህን ማስተካከያዎች ማወቃችን በግለሰብ ደረጃ ሊጠቅመን የሚችለው እንዴት እንደሆነ ይብራራል።

▪ በጥቂቶች ተጠቅሞ ብዙኃኑን መመገብ

▪ “ታማኝና ልባም ባሪያ በእርግጥ ማን ነው?”

ኢየሱስ ተአምራዊ በሆነ መንገድ በርካታ ሰዎችን ሲመግብም ሆነ ለተከታዮቹ መንፈሳዊ ምግብ ሲያቀርብ የተጠቀመበት አንድ መንገድ አለ፦ በጥቂቶች ተጠቅሞ ብዙኃኑን መመገብ። የመጀመሪያው ርዕስ በአንደኛው መቶ ዘመን የኖሩ የተቀቡ ተከታዮቹን ለመመገብ የተጠቀመባቸው ጥቂቶች እነማን እንደሆኑ ያብራራል። ሁለተኛው ርዕስ ደግሞ ለሚከተለው ወሳኝ ጥያቄ መልስ ይሰጣል፦ ክርስቶስ በዛሬው ጊዜ እኛን ለመመገብ የሚጠቀምባቸው ጥቂቶች እነማን ናቸው?

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ

26 አዲስ የበላይ አካል አባል

27 የትም ብንመደብ ጉጉታችን ይሖዋን ማገልገል ነው

32 “በጣም የሚገርም ሥዕል ነው!”

ሽፋኑ፦ በቡኪንባ፣ ሩንዳ፣ ሩዋንዳ ከቤት ወደ ቤት መመሥከር

ሩዋንዳ

በአገሪቱ ከሚገኙት አስፋፊዎች መካከል አንድ አራተኛ የሚሆኑት በአንድ ወይም በሌላ ዓይነት የአቅኚነት አገልግሎት ይሳተፋሉ፤ የተቀሩት ቀናተኛ አስፋፊዎች ደግሞ በየወሩ በአማካይ 20 ሰዓት በአገልግሎት ያሳልፋሉ

የይሖዋ ምሥክሮች

22,734

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች

52,123

በ2012 በመታሰቢያው በዓል ላይ የተገኙ

69,582

[በገጽ 2 ላይ የሚገኝ ግራፍ]

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ