የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w14 7/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት እትም
  • የጥናት ርዕሶች
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
w14 7/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ሐምሌ 15, 2014

© 2014 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania

የጥናት እትም

መስከረም 1-7, 2014

“ይሖዋ የእሱ የሆኑትን ያውቃል”

ገጽ 7 • መዝሙሮች፦ 18, 10

መስከረም 8-14, 2014

የይሖዋ ሕዝብ “ከክፋት ይራቅ”

ገጽ 12 • መዝሙሮች፦ 34, 29

መስከረም 15-21, 2014

‘እናንተ ምሥክሮቼ ናችሁ’

ገጽ 23 • መዝሙሮች፦ 31, 47

መስከረም 22-28, 2014

“ምሥክሮቼ ትሆናላችሁ”

ገጽ 28 • መዝሙሮች፦ 28, 45

የጥናት ርዕሶች

▪ “ይሖዋ የእሱ የሆኑትን ያውቃል”

▪ የይሖዋ ሕዝብ “ከክፋት ይራቅ”

እነዚህ ርዕሶች 2 ጢሞቴዎስ 2:19 ላይ የሚገኘውን ሐሳብ ያብራራሉ፤ እንዲሁም ይህ ጥቅስ በሙሴ ዘመን ከተከናወኑት ነገሮች ጋር እንዴት እንደሚያያዝ ይገልጻሉ። በዛሬው ጊዜ ያሉ ክርስቲያኖች ‘የይሖዋ እንደሆኑ’ ማሳየት እንዲሁም ‘ከክፋት መራቅ’ የሚችሉት እንዴት ነው?

▪ ‘እናንተ ምሥክሮቼ ናችሁ’

▪ “ምሥክሮቼ ትሆናላችሁ”

የይሖዋ ምሥክሮች ተብለን መጠራታችን ምን ትርጉም እንዳለው በእነዚህ ርዕሶች ላይ እንመረምራለን። የይሖዋና የኢየሱስ ምሥክሮች የመሆን መብት በማግኘታችን ያለን አድናቆት በምሥክርነቱ ሥራ ቀናተኞች እንድንሆን የሚያነሳሳን እንዲሁም በቅዱስ ምግባራችን አምላክንና ክርስቶስን እንድናከብር የሚረዳን እንዴት ነው?

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ

3 ራሳቸውን በፈቃደኝነት አቅርበዋል—ማይክሮኔዥያ

17 አባቴን ባጣም አባት አግኝቻለሁ

ሽፋኑ፦ ሁለት እህቶች የባሕል ልብሳቸውን ለለበሱ ሁለት የእንድቤሌ ሴቶች ትክክለኛው የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ምንድን ነው? በተባለው መጽሐፍ በመጠቀም ሲመሠክሩ። ሴቶቹ በገጠራማው አካባቢ በተለመደው መንገድ በተሠራ ቤት ፊት ለፊት ተቀምጠዋል። ከአገሪቱ ሕዝብ 2 በመቶ የሚሆኑት የእንድቤሌ ሰዎች ናቸው

ደቡብ አፍሪካ

የሕዝብ ብዛት

50,500,000

ከፍተኛ የአስፋፊዎች ቁጥር

94,101

እንድቤሌ ተናጋሪ የሆኑ አስፋፊዎች

1,003

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ