የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w14 11/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት እትም
  • የጥናት ርዕሶች
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
w14 11/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ኅዳር 15, 2014

© 2014 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania

የጥናት እትም

ከታኅሣሥ 29, 2014–ጥር 4, 2015

የኢየሱስ ትንሣኤ ለእኛ ምን ትርጉም አለው?

ገጽ 3 • መዝሙሮች፦ 5, 23

ከጥር 5-11, 2015

ቅዱስ መሆን ያለብን ለምንድን ነው?

ገጽ 8 • መዝሙሮች፦ 20, 17

ከጥር 12-18, 2015

በምግባራችን ሁሉ ቅዱስ መሆን አለብን

ገጽ 13 • መዝሙሮች፦ 32, 27

ከጥር 19-25, 2015

“አምላኩ ይሖዋ የሆነለት ሕዝብ”

ገጽ 18 • መዝሙሮች፦ 46, 18

ከጥር 26, 2015–የካቲት 1, 2015

‘አሁን የአምላክ ሕዝብ ናችሁ’

ገጽ 23 • መዝሙሮች፦ 2, 10

የጥናት ርዕሶች

▪ የኢየሱስ ትንሣኤ ለእኛ ምን ትርጉም አለው?

ኢየሱስ ከሞት እንደተነሳና በአሁኑ ጊዜ ሕያው እንደሆነ እርግጠኞች መሆን የምንችለው እንዴት ነው? በተጨማሪም ይህ ርዕስ ክርስቶስ ከሞት ተነስቶ በሰማይ የማይጠፋ ሕይወት ማግኘቱ በእኛም ሆነ የመንግሥቱ አዋጅ ነጋሪዎች በመሆን በምናከናውነው እንቅስቃሴ ላይ ምን በጎ ተጽዕኖ እንደሚኖረው ያብራራል።

▪ ቅዱስ መሆን ያለብን ለምንድን ነው?

▪ በምግባራችን ሁሉ ቅዱስ መሆን አለብን

በዋነኝነት በዘሌዋውያን መጽሐፍ ላይ የተመሠረቱት እነዚህ ርዕሶች ይሖዋ ሕዝቡ ቅዱስ እንዲሆን የሚፈልገው ለምን እንደሆነና ይህን ባሕርይ ማሳየት የምንችለው እንዴት እንደሆነ ያብራራሉ። በተጨማሪም በምግባራችን ሁሉ ቅዱስ መሆን የምንችልባቸው መንገዶች ተጠቅሰዋል።

▪ “አምላኩ ይሖዋ የሆነለት ሕዝብ”

▪ ‘አሁን የአምላክ ሕዝብ ናችሁ’

መጽሐፍ ቅዱስ የምናስጠናቸው አንዳንድ ሰዎች ይሖዋ በምድር ላይ አንድ ድርጅት ብቻ እንዳለው ማመን ይከብዳቸዋል። አንድ ሰው በየትኛውም ሃይማኖት ውስጥ ቢሆን ቅን ልቦና እስካለው ድረስ አምላክ እንደሚቀበለው ይሰማቸዋል። እነዚህ ርዕሶች የይሖዋን ሕዝቦች ማወቅና ከእነሱ ጋር ሆኖ ይሖዋን ማገልገል አስፈላጊ የሆነው ለምን እንደሆነ ያብራራሉ።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ

28 የአንባቢያን ጥያቄዎች

31 ከታሪክ ማኅደራችን

ሽፋኑ፦ የመንግሥቱ አስፋፊዎች፣ በኩባ ውስጥ በሙዚቃና በባሕላዊ ውዝዋዜ በምትታወቀውና የአገሪቱ ሁለተኛ ትልቅ ከተማ በሆነችው በሳንቲያጎ ዴ ኩባ ሲሰብኩ

ኩባ

የሕዝብ ብዛት

11,163,934

አስፋፊዎች

96,206

የዘወትር አቅኚዎች

9,040

270 መስማት የተሳናቸው አስፋፊዎች የኩባን የምልክት ቋንቋ ይጠቀማሉ
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ