የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w15 5/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት እትም
  • የጥናት ርዕሶች
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
w15 5/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

የግንቦት 15, 2015

© 2015 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania

የጥናት እትም

ከሰኔ 29, 2015–ሐምሌ 5, 2015

ንቁ ሆናችሁ ኑሩ—ሰይጣን ሊውጣችሁ ይፈልጋል!

ገጽ 9 • መዝሙሮች፦ 54, 43

ከሐምሌ 6-12, 2015

ከሰይጣን ጋር ተዋግታችሁ ልታሸንፉት ትችላላችሁ!

ገጽ 14 • መዝሙሮች፦ 60, 100

ከሐምሌ 13-19, 2015

ተስፋ የተሰጠበትን ነገር ‘አዩት’

ገጽ 19 • መዝሙሮች፦ 81, 134

ከሐምሌ 20-26, 2015

የዘላለም ሕይወት ተስፋ የሰጠንን አምላክ ምሰሉ

ገጽ 24 • መዝሙሮች፦ 12, 69

የጥናት ርዕሶች

▪ ንቁ ሆናችሁ ኑሩ—ሰይጣን ሊውጣችሁ ይፈልጋል!

▪ ከሰይጣን ጋር ተዋግታችሁ ልታሸንፉት ትችላላችሁ!!

መጽሐፍ ቅዱስ፣ ሰይጣንን ከሚያገሳ አንበሳ ጋር ያመሳስለዋል። ሰይጣን ኃያል፣ አረመኔና አታላይ ነው። እነዚህ የጥናት ርዕሶች፣ ይህን አደገኛ ጠላት በጽናት መቃወም ያለብን ለምን እንደሆነ ያብራራሉ። በተጨማሪም በሰይጣን የማታለያ ዘዴዎች እንዳንሸነፍ ራሳችንን እንዴት መጠበቅ እንደምንችል ይጠቁሙናል።

▪ ተስፋ የተሰጠበትን ነገር ‘አዩት’

▪ የዘላለም ሕይወት ተስፋ የሰጠንን አምላክ ምሰሉ

ፈጽሞ አይተናቸው ወይም አጋጥመውን የማያውቁ ነገሮችን በዓይነ ሕሊናችን የመሳል ችሎታችንን፣ ጥበብ በሚንጸባረቅበት አሊያም ጎጂ በሆነ መንገድ ልንጠቀምበት እንችላለን። በእነዚህ ርዕሶች ውስጥ በርካታ የመጽሐፍ ቅዱስ ባለታሪኮችን እንመለከታለን። ያላየናቸውን ነገሮች በአእምሯችን የመሳል ችሎታችን እምነት ለማዳበር የሚረዳን እንዲሁም ይሖዋን በፍቅሩ፣ በደግነቱ፣ በጥበቡና ደስተኛ በመሆኑ ለመምሰል የሚያስችለን እንዴት እንደሆነ እንመረምራለን።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ

3 የመጀመሪያ ፍቅሬን ማስታወሴ እንድጸና ረድቶኛል

29 የአንባቢያን ጥያቄዎች

31 ከታሪክ ማኅደራችን

ሽፋኑ፦ ሁለት ወንድሞች አንድን ሰው መጽሐፍ ቅዱስ ሲያስጠኑ

አርሜንያ

የሕዝብ ብዛት

3,026,900

አስፋፊዎች

11,143

የዘወትር አቅኚዎች

2,205
23,844

ሚያዝያ 14, 2014 በተከበረው የመታሰቢያ በዓል ላይ የተገኙ ሰዎች ቁጥር ከአስፋፊዎቹ በእጥፍ ይበልጣል

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ