የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w15 10/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት እትም
  • የጥናት ርዕሶች
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
w15 10/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ጥቅምት 15, 2015

© 2015 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania

የጥናት እትም

ከኅዳር 30, 2015–ታኅሣሥ 6, 2015

በሕይወትህ ውስጥ የአምላክን እጅ እያየህ ነው?

ገጽ 4

ከታኅሣሥ 7-13, 2015

“እምነት ጨምርልን”

ገጽ 9

ከታኅሣሥ 14-20, 2015

ትኩረታችሁ ሳይከፋፈል ይሖዋን አገልግሉ

ገጽ 18

ከታኅሣሥ 21-27, 2015

ዘወትር በመንፈሳዊ ነገሮች ላይ አሰላስሉ

ገጽ 23

የጥናት ርዕሶች

▪ በሕይወትህ ውስጥ የአምላክን እጅ እያየህ ነው?

▪ “እምነት ጨምርልን”

በመጀመሪያው ርዕስ ላይ አምላክ ለእኛ ትኩረት የሚሰጠው እንዴት እንደሆነና በሕይወታችን ውስጥ የእሱን እጅ እንዴት ማስተዋል እንደምንችል እንማራለን፤ በተጨማሪም አምላክን ማየት የተሳናቸው ሰዎች የሠሩትን ስህተት ላለመድገም ምን ማድረግ እንዳለብን እንመለከታለን። ሁለተኛው ርዕስ እምነት ለመዳን ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነ እንዲሁም እምነታችንን ማጠንከርና በተግባር ማሳየት የምንችለው እንዴት እንደሆነ ያብራራል።—ዕብ. 11:6

▪ ትኩረታችሁ ሳይከፋፈል ይሖዋን አገልግሉ

▪ ዘወትር በመንፈሳዊ ነገሮች ላይ አሰላስሉ

የምንኖረው ‘ትኩረት የሚከፋፍል ዘመን’ ተብሎ በተጠራ ጊዜ ውስጥ ነው። አላስፈላጊ ከሆኑ ትኩረት የሚከፋፍሉ ነገሮች መራቅና ትኩረታችንን በመንፈሳዊ ነገሮች ላይ ማድረግ የምንችለው እንዴት ነው? በዚህ ረገድ እንዲሳካልን ከፈለግን የአምላክን ቃል በምናነብበት ጊዜ የተሟላ ጥቅም ለማግኘት ምን ማድረግ ይኖርብናል? መልሱን ከእነዚህ ርዕሶች እናገኛለን።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ

3 ‘እንደ እነዚህ ያሉትን ሰዎች በአክብሮት ያዟቸው’

14 በወጣትነቱ ባደረገው ውሳኔ ፈጽሞ አይቆጭም

28 ወደ አምላክ መቅረቤ ጠቅሞኛል

30 “ተላላ ቃልን ሁሉ ያምናል”

ሽፋኑ፦ ታዝሜንያ ውስጥ የባሕር ዳርቻ ላይ በምትገኘው ሴንት ሄለንስ በተባለች ትንሽ ከተማ አንድ ወንድም የመስክ አገልግሎት ስምሪት ስብሰባ ሲመራ

ታዝሜንያ፣ አውስትራሊያ

የሕዝብ ብዛት

514,800

ጉባኤዎች

24

አስፋፊዎች

1,779

ሬሾ

1:289

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ