የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w15 11/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት እትም
  • የጥናት ርዕሶች
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
w15 11/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ኅዳር 15, 2015

© 2015 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania

የጥናት እትም

ከታኅሣሥ 28, 2015–ጥር 3, 2016

ልጃችሁ ይሖዋን እንዲያገለግል አሠልጥኑት—ክፍል 1

ገጽ 3

ከጥር 4-10, 2016

ልጃችሁ ይሖዋን እንዲያገለግል አሠልጥኑት—ክፍል 2

ገጽ 8

ከጥር 11-17, 2016

ይሖዋ የፍቅር አምላክ ነው

ገጽ 16

ከጥር 18-24, 2016

‘ባልንጀራህን እንደ ራስህ ትወዳለህ?’

ገጽ 21

ከጥር 25-31, 2016

በመንግሥቱ አገዛዝ ሥር ያሳለፍነው መቶ ዓመት!

ገጽ 26

የጥናት ርዕሶች

▪ ልጃችሁ ይሖዋን እንዲያገለግል አሠልጥኑት—ክፍል 1

▪ ልጃችሁ ይሖዋን እንዲያገለግል አሠልጥኑት—ክፍል 2

ይሖዋ ለወላጆች አስደሳች ሆኖም በቁም ነገር ሊያዩት የሚገባ ኃላፊነት ሰጥቷቸዋል፤ ይህ ኃላፊነት፣ ልጆቻቸው አምላክን እንዲያገለግሉ ማሠልጠን ነው። እነዚህ ሁለት ርዕሶች ወላጆች፣ ኢየሱስን በመምሰል እንዲሁም እሱ ያሳያቸውን ሦስት ባሕርያት ይኸውም ፍቅርን፣ ትሕትናንና ማስተዋልን በማንጸባረቅ ኃላፊነታቸውን እንዴት መወጣት እንደሚችሉ ያብራራል።

▪ ይሖዋ የፍቅር አምላክ ነው

▪ ‘ባልንጀራህን እንደ ራስህ ትወዳለህ?’

የመጀመሪያው ርዕስ ይሖዋ የፍቅር አምላክ መሆኑን በግልጽ ያሳያል። በተጨማሪም አምላክ ለሰው ዘር ያለውን ፍቅር ያሳየበትን መንገድ ያብራራል። በሁለተኛው ርዕስ ላይ ደግሞ የይሖዋ አገልጋዮች ለባልንጀራቸው እንዴት ፍቅር እንደሚያሳዩ እንመረምራለን።

▪ በመንግሥቱ አገዛዝ ሥር ያሳለፍነው መቶ ዓመት!

ይህ ርዕስ የአምላክ መንግሥት ሲገዛ በቆየባቸው ባለፉት 100 ዓመታት ውስጥ ምሥራቹን ከማወጅ ጋር በተያያዘ ምን እንደተከናወነ ይገልጻል። ደቀ መዛሙርት በማድረጉ ሥራ ላይ ስለተጠቀምንባቸው አንዳንድ መሣሪያዎችና አዳዲስ ዘዴዎች አንብብ። በተጨማሪም ባለፉት ዓመታት የመንግሥቱ አስፋፊዎች ያገኟቸውን ውጤታማ ሥልጠናዎች መርምር።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ

13 የአንባቢያን ጥያቄዎች

14 ለይሖዋ ለጋስነት አድናቆት አሳዩ

31 ከታሪክ ማኅደራችን

ሽፋኑ፦ አንድ የወረዳ የበላይ ተመልካችና የተወሰኑ ልዩ አቅኚዎች በአማዞን አካባቢ በጀልባ ሲጓዙ። በአማዞን ወንዝና ገባር በሆኑት ወንዞች ዳርቻ ላይ ባሉ ርቀው የሚገኙ መንደሮች ምሥራቹን በደስታ ያውጃሉ

ብራዚል

የሕዝብ ብዛት

203,067,835

አስፋፊዎች

794,766

አቅኚዎች

84,550

በመታሰቢያው በዓል ላይ የተገኙ (2014)

1,728,208

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ