የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w16 ሚያዝያ ገጽ 2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2016
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2016
w16 ሚያዝያ ገጽ 2

የርዕስ ማውጫ

3 አገልግሎታችሁ እንደ ጤዛ ነው?

ከግንቦት 30, 2016–ሰኔ 5, 2016 ባለው ሳምንት

5 በይሖዋ ላይ እምነት ማሳደር የእሱን ሞገስ ያስገኛል

ይህ ርዕስ ዮፍታሔና ሴት ልጁ፣ ተፈታታኝ ሁኔታዎች ቢያጋጥሟቸውም የአምላክን መመሪያዎች እንዲከተሉ የረዳቸው ምን እንደሆነ ያብራራል። በተጨማሪም የአምላክን ሞገስ ማግኘት፣ ማንኛውም መሥዋዕትነት ሊከፈልለት የሚገባ ነገር ነው የምንለው ለምን እንደሆነ እንመለከታለን።

10 በዓይነ ሕሊና የማየት ችሎታህን በጥበብ እየተጠቀምክበት ነው?

ከሰኔ 6-12, 2016 ባለው ሳምንት

13 “ጽናት ሥራውን ሙሉ በሙሉ ይፈጽም”

የዘላለም ሕይወት ለማግኘት እስከ መጨረሻው መጽናት ይኖርብናል። ይህ ርዕስ ለመጽናት የሚረዱንን አራት ነጥቦች ያብራራል፤ በተጨማሪም በጽናት ረገድ ልንመስላቸው የሚገቡ ሦስት ምሳሌዎችን እንመለከታለን። ጽናት በእያንዳንዳችን ላይ ስለሚፈጽመው ሥራም ይብራራል።

ከሰኔ 13-19, 2016 ባለው ሳምንት

18 ለአምልኮ አንድ ላይ መሰብሰብ ያለብን ለምንድን ነው?

ሁሉም ክርስቲያኖች፣ በጉባኤ ስብሰባዎች ላይ መገኘት ከባድ እንዲሆንባቸው የሚያደርጉ እንቅፋቶች ያጋጥሟቸዋል። ይህ ርዕስ በጉባኤ ስብሰባዎች ላይ መገኘታችን እኛንና ሌሎችን የሚጠቅመው እንዲሁም ይሖዋ አምላክን የሚያስደስተው እንዴት እንደሆነ ያብራራል፤ ይህን ማወቃችን የሚያጋጥሙንን እንቅፋቶች መወጣት እንድንችል ብርታት ይሰጠናል።

23 የሕይወት ታሪክ​—የቀድሞዎቹ መነኮሳት እውነተኛ መንፈሳዊ እህትማማቾች ሆኑ

ከሰኔ 20-26, 2016 ባለው ሳምንት

27 በተከፋፈለ ዓለም ውስጥ የገለልተኝነት አቋማችሁን ጠብቁ

ሰብዓዊ መንግሥታት መጨረሻቸው እየቀረበ ሲመጣ፣ የገለልተኝነት አቋማችን ይበልጥ እያስቆጣቸው እንደሚሄድ እንጠብቃለን። ይህ ርዕስ የገለልተኝነት አቋማችንን እንድንጠብቅና አቋማችንን እንዳናላላ የሚረዱንን አራት ነጥቦች ያብራራል።

32 የአንባቢያን ጥያቄዎች

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ