የጥናት እትም
ሚያዝያ 2016
ከግንቦት 30–ሰኔ 26, 2016 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2016 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ሽፋኑ፦
ኮሎምቢያ
የዋዩ ሕዝቦች ስለ አምላክ መወያየት ያስደስታቸዋል። ምሥራቹን ለእነዚህ ሰዎች ለማድረስ ብዙ ጥረት እየተደረገ ነው። የተዋጣላቸው የእደ ጥበብ ባለሙያዎች ሲሆኑ በአብዛኛው ምርቶቻቸውን ከተማ አምጥተው ይሸጣሉ። እዚያም የአደባባይ ምሥክርነት ሲሰጥ ምሥራቹን ይሰማሉ።
አስፋፊዎች
166,049
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች
229,723
በመታሰቢያው በዓል ላይ የተገኙ (2015)
510,952
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው።
መዋጮ ለማድረግ www.pr2711.com/amን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት በዘመናዊ ቋንቋ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን አቆጣጠር ነው።