የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w16 ኅዳር ገጽ 2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2016
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2016
w16 ኅዳር ገጽ 2

የርዕስ ማውጫ

3 ትልቅ ትርጉም ያላቸው ቃላት!

ከታኅሣሥ 26, 2016–ጥር 1, 2017 ባለው ሳምንት

4 “በየዕለቱ እርስ በርሳችሁ ተበረታቱ”

ይሖዋ አምላክ እና ኢየሱስ ክርስቶስ ማበረታቻ በመስጠት ረገድ የላቀ ምሳሌ ትተውልናል። ሐዋርያው ጳውሎስም ለማበረታቻ ትልቅ ቦታ እንደሚሰጥ አሳይቷል። ሁላችንም የእነሱን ምሳሌ መከተላችን፣ ቤታችንም ሆነ የመንግሥት አዳራሹ ፍቅርና ማበረታቻ የሚገኝበት ቦታ እንዲሆን ያደርጋል።

ከጥር 2-8, 2017 ባለው ሳምንት

9 ከአምላክ መጽሐፍ ጋር በሚስማማ መልኩ መደራጀት

ከጥር 9-15, 2017 ባለው ሳምንት

14 የይሖዋን መጽሐፍ ከፍ አድርጋችሁ ትመለከታላችሁ?

እነዚህ ርዕሶች ለሚከተሉት ጥያቄዎች መልስ ይሰጣሉ፦ የይሖዋ አገልጋዮች የተደራጁ እንደሚሆኑ መጠበቅ ምክንያታዊ የሚሆነው ለምንድን ነው? ከአምላክ መጽሐፍ ጋር በሚስማማ መልኩ መደራጀት የምንችለው እንዴት ነው? የይሖዋን ድርጅት በታማኝነት እንደምንደግፍ ማሳየት የምንችለው እንዴት ነው?

19 ‘ሥራው ታላቅ ነው’

ከጥር 16-22, 2017 ባለው ሳምንት

21 ከጨለማ ወደ ብርሃን መጠራት

ከጥር 23-29, 2017 ባለው ሳምንት

26 ከሐሰት ሃይማኖት ነፃ ወጡ

እነዚህ ርዕሶች፣ የአምላክ ሕዝብ በባቢሎን ምርኮ የተወሰደው መቼ እንደሆነ እንዲሁም ቅቡዓን ክርስቲያኖች የአምላክን ቃል በትክክል ለመረዳት በ1800ዎቹ መገባደጃ ላይ ያደረጉትን ጥረት ያብራራሉ። በተጨማሪም የመጽሐፍ ቅዱስ ተማሪዎች ከታላቂቱ ባቢሎን ጋር በተያያዘ የወሰዱትን ቁርጥ አቋም እንዲሁም ከባቢሎን ነፃ የወጡት መቼ እንደሆነ እንማራለን።

31 ከታሪክ ማኅደራችን

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ