የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w17 መስከረም ገጽ 2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
w17 መስከረም ገጽ 2

የርዕስ ማውጫ

ከጥቅምት 23-29, 2017 ባለው ሳምንት

3 ራስን የመግዛት ባሕርይን አዳብሩ

ይሖዋ ራስን በመግዛት ረገድ ከሁሉ የላቀ ምሳሌ ትቶልናል። የሰው ልጆች ይሖዋን በመምሰል ራስን የመግዛት ባሕርይን ማንጸባረቅ የሚችሉት እንዴት ነው? ራስህን ለመግዛት ምን እርምጃዎችን መውሰድ ትችላለህ?

ከጥቅምት 30, 2017–ኅዳር 5, 2017 ባለው ሳምንት

8 እንደ ይሖዋ ሩኅሩኅ ሁኑ

ሩኅሩኅ መሆን ሲባል ምን ማለት ነው? ይሖዋና ኢየሱስ ይህን ባሕርይ በማንጸባረቅ ረገድ ፍጹም የሆነ ምሳሌ ትተውልናል። የእነሱን ምሳሌ በመከተል ርኅራኄ ማሳየት የምንችለው በየትኞቹ መንገዶች ነው? እንዲህ ማድረጋችንስ ምን ጥቅም ያስገኝልናል?

13 የሕይወት ታሪክ​—መንፈሳዊ ከሆኑ ሰዎች ጋር በመሥራቴ ተባርኬያለሁ

ከኅዳር 6-12, 2017 ባለው ሳምንት

18 “የአምላካችን ቃል . . . ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል”

ከኅዳር 13-19, 2017 ባለው ሳምንት

23 “የአምላክ ቃል . . . ኃይለኛ ነው”

መጽሐፍ ቅዱስ በበርካታ ቋንቋዎች የሚገኝ መሆኑና ይህ መጽሐፍ የሚገኝባቸው ቋንቋዎች ከዕለት ወደ ዕለት እየጨመሩ መሆናቸው ትኩረታችንን የሚስበው ለምንድን ነው? የአምላክን ቃል በአፍ መፍቻ ቋንቋችን ስላገኘን አመስጋኞች መሆናችንን ማሳየት የምንችለውስ እንዴት ነው? እነዚህ ርዕሶች ለመጽሐፍ ቅዱስም ሆነ ይህን መጽሐፍ ለሰጠን አካል ያለንን አድናቆት ለማሳደግ ይረዱናል።

ከኅዳር 20-26, 2017 ባለው ሳምንት

28 “ደፋር . . . ሁን፤ ሥራህንም ጀምር”

ክርስቲያኖች ደፋር መሆን ያስፈልጋቸዋል። ድፍረት በማሳየት ረገድ ምሳሌ ከሚሆኑ በጥንት ዘመን የኖሩ ሰዎች ምን እንማራለን? ወጣቶች፣ ወላጆች፣ በዕድሜ የገፉ እህቶችና የተጠመቁ ወንድሞች ድፍረት እንዳላቸውና ይሖዋ የሰጣቸውን ሥራ ለማከናወን ዝግጁ እንደሆኑ ማሳየት የሚችሉት እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ