የጥናት እትም
ጥር 2018
ከየካቲት 26–ሚያዝያ 1, 2018 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2017 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ሽፋኑ፦
ቦሊቪያ
በሪቤራልታ፣ ቤኒ አቅኚ ሆነው የሚያገለግሉ ሁለት ባልና ሚስት ጽሑፎችን አውሮፕላን ላይ ሲጭኑ። ምሥራቹን ለመስበክ በአገሪቱ ውስጥ ወደሚገኝ ራቅ ያለ አካባቢ ለመሄድ እየተዘጋጁ ነው
አስፋፊዎች
26,081
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች
42,568
በመታሰቢያው በዓል ላይ የተገኙ (2016)
75,027
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው።
መዋጮ ለማድረግ www.pr2711.com/amን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት በዘመናዊ ቋንቋ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን አቆጣጠር ነው።