የጥናት እትም
የካቲት 2018
ከሚያዝያ 2-29, 2018 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2017 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ሽፋኑ፦
ካምቦዲያ
ባልና ሚስት የሆኑ የይሖዋ ምሥክሮች ልጇን ከትምህርት ቤት ለምታመጣ አንዲት እናት ምሥራቹን ሲሰብኩ። ሴትየዋ ባሕላዊ ሻሽ አድርጋለች
አስፋፊዎች
1,021
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች
2,524
በመታሰቢያው በዓል ላይ የተገኙ (2016)
2,790
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው።
መዋጮ ለማድረግ www.pr2711.com/amን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት ቀለል ባለ አማርኛ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን አቆጣጠር ነው።