የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w18 ሰኔ ገጽ 2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018
w18 ሰኔ ገጽ 2

የርዕስ ማውጫ

ከነሐሴ 6-12, 2018 ባለው ሳምንት

3 “መንግሥቴ የዚህ ዓለም ክፍል አይደለም”

ከነሐሴ 13-19, 2018 ባለው ሳምንት

8 ይሖዋና ኢየሱስ አንድ እንደሆኑ ሁላችንም አንድ እንሁን

በኢየሱስ ዘመን በሕዝቡ መካከል ሃይማኖታዊና ማኅበራዊ እንዲሁም የዘር ክፍፍል ነበር። ክርስቶስ፣ ተከታዮቹን አንድነት እንዲኖራቸውና መከፋፈል የሚፈጥረውን ጭፍን ጥላቻ እንዲያስወግዱ ያስተማራቸው እንዴት እንደሆነ በእነዚህ ሁለት ርዕሶች ላይ እንመለከታለን። በተጨማሪም የክርስቶስ ደቀ መዛሙርት የተዉት ምሳሌ፣ እኛም በዚህ የተከፋፈለ ዓለም ውስጥ አንድነታችንን ጠብቀን እንድንኖር እንዴት እንደሚረዳን እንመረምራለን።

13 የአምላክን ሞገስ ማግኘት ይችል ነበር

ከነሐሴ 20-26, 2018 ባለው ሳምንት

16 የአምላክን ሕጎችና መሠረታዊ ሥርዓቶች በመጠቀም ሕሊናችሁን አሠልጥኑ

ሕሊናችን በትክክለኛው አቅጣጫ እንዲመራን መሠልጠን አለበት። ይሖዋ ስለሚወደን ሕሊናችንን በሚገባ ለመቅረጽና የእሱ ዓይነት አመለካከት ለማዳበር የሚረዱንን ሕጎችና መሠረታዊ ሥርዓቶች ሰጥቶናል። ይህ ርዕስ የመጽሐፍ ቅዱስን መሠረታዊ ሥርዓቶች እንዴት በሥራ ላይ ማዋል እንደምንችል ይገልጻል።

ከነሐሴ 27, 2018–መስከረም 2, 2018 ባለው ሳምንት

21 ይሖዋ እንዲከበር ‘ብርሃናችሁ ይብራ’

ኢየሱስ፣ ብርሃናቸውን በማብራት አምላክን እንዲያስከብሩ ደቀ መዛሙርቱን አሳስቧቸዋል። በዚህ ርዕስ ውስጥ የቀረቡትን ነጥቦች ተግባራዊ ማድረጋችን ‘ብርሃናችንን ይበልጥ ለማብራት’ ይረዳናል።

26 የሕይወት ታሪክ​—በጭንቀቶቼ ሁሉ ማጽናኛ አግኝቻለሁ

30 ሰላምታ ያለው ኃይል

32 ታስታውሳለህ?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ