የጥናት እትም
ሰኔ 2018
ከነሐሴ 6–መስከረም 2, 2018 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2018 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ሽፋኑ፦
ኡራጓይ
ሁለት እህቶች የኡራጓይ ዋና ከተማ በሆነችው በሞንቴቪዲዮ ለሚገኝ ባለሱቅ አንድ አስፈላጊ መልእክት ሲያካፍሉ
አስፋፊዎች
11,711
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች
9,001
በመታሰቢያው በዓል ላይ የተገኙ (2017)
23,426
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው።
መዋጮ ለማድረግ www.pr2711.com/amን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት ቀለል ባለ አማርኛ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን አቆጣጠር ነው።