የጥናት እትም
መስከረም 2018
ከጥቅምት 29–ታኅሣሥ 2, 2018 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2018 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ሽፋኑ፦
አየርላንድ
ወንድሞች በአየርላንድ ምዕራባዊ ወደብ አቅራቢያ ወደሚገኙት የአራን ደሴቶች እየሄዱ ለደሴቶቹ ነዋሪዎች በአይሪሽ ቋንቋ ምሥራቹን ይሰብካሉ
አስፋፊዎች
6,747
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች
3,392
በመታሰቢያው በዓል ላይ የተገኙ (2017)
12,082
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው።
መዋጮ ለማድረግ www.pr2711.com/amን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት ቀለል ባለ አማርኛ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን የዘመን አቆጣጠር ነው።