የጥናት እትም
ግንቦት 2019
ከሐምሌ 1–ነሐሴ 4, 2019 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2019 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው። መዋጮ ለማድረግ donate.jw.orgን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት ቀለል ባለ አማርኛ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን የዘመን አቆጣጠር ነው።
ሽፋኑ፦
ወላጆች የአምላክ ድርጅት ያወጣቸውን ትምህርቶች ተጠቅመው ፆታን በተመለከተ ለልጆቻቸው ዕድሜን ያገናዘበ ትምህርት ይሰጣሉ። በዚህ መንገድ ልጆቻቸውን ከፆታዊ ጥቃት ይጠብቃሉ። (የጥናት ርዕስ 19 ከአንቀጽ 19-22ን ተመልከት)