የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 1/02 ገጽ 2
  • ‘የተወሰነ መጠን አስቀሩ’

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ‘የተወሰነ መጠን አስቀሩ’
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2002
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ሁላችንም ለይሖዋ መስጠት የምንችለው ነገር አለን
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2008
  • በልግስና መስጠት ደስታ ያስገኛል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018
  • “የተወሰነ ገንዘብ ያስቀምጥ”
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2023
  • ታስታውሳለህን?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2001
ለተጨማሪ መረጃ
የመንግሥት አገልግሎታችን—2002
km 1/02 ገጽ 2

‘የተወሰነ መጠን አስቀሩ’

በጥንቱ የክርስቲያን ጉባኤ ውስጥ መሸፈን የነበረባቸው የተወሰኑ ወጪዎች ነበሩ። እነዚህን ወጪዎች ለመሸፈን እያንዳንዱ ሰው እንደ ገቢው ‘የተወሰነ መጠን እንዲያስቀር’ ማበረታቻ ተሰጥቶት ነበር። (1 ቆ⁠ሮ. 16:1-3) ሁሉም ባሳዩት ልግስና ምክንያት ‘ምስጋና ለእግዚአብሔር በማብዛታቸው’ ተደስተዋል።​—⁠2 ቆ⁠ሮ. 9:11, 12

በዛሬው ጊዜ ዓለም አቀፉ የይሖዋ ሕዝቦች ሥራ መስፋፋቱን ስለቀጠለ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የሚሄድ የገንዘብ ድጋፍ አስፈልጓል። በዚህ ረገድ የበኩላችንን ድርሻ ማበርከት እንችል ዘንድ እኛም በቋሚነት ‘የተወሰነ መጠን ማስቀረታችን’ ተገቢ ነው። (2 ቆ⁠ሮ. 8:3, 4) ቁሳዊ እርዳታ ማድረግ የሚቻልባቸው ብዙ የተለያዩ መንገዶች አሉ። (የኅዳር 1, 2001 መጠበቂያ ግንብ ገጽ 28-9 ተመልከት) ይህን አጋጣሚ እውነተኛ ደስታ የሚያስገኝ መብት አድርገን እንመለከተዋለን።​—⁠ሥራ 20:35

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ