የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 1/08 ገጽ 2-7
  • የጥያቄ ሣጥን–2

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የጥያቄ ሣጥን–2
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2008
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የተሳካ ውጤት ያስገኘ ዓለም አቀፍ ትምህርት ቤት
    ንቁ!—1996
  • ከሁሉ ለላቀው ሥራ የሚያስታጥቀን ትምህርት ቤት
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2002
  • ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት ብዙ ጥቅሞችን ያስገኛል
    ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት መመሪያ መጽሐፍ
  • ግንባር ቀደም ሆነው የሚያገለግሉ የበላይ ተመልካቾች —ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት የበላይ ተመልካች
    የመንግሥት አገልግሎታችን—1998
ለተጨማሪ መረጃ
የመንግሥት አገልግሎታችን—2008
km 1/08 ገጽ 2-7

የጥያቄ ሣጥን–2

◼ በቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት ላይ የሚቀርቡትን ክፍሎች ከተለያዩ ጽሑፎች በማሰባሰብ ለሌሎች ማሰራጨት ተገቢ ነው?

ለራሳችን፣ ለቤተሰባችን አባላትና ለተወሰኑ የቅርብ ወዳጆቻችን ይህን ማድረግ ይቻላል። ይሁን እንጂ እነዚህን ጽሑፎች እያተሙ ለሰዎች ማሰራጨት ወይም በሽያጭ መልክ ማቅረብ አይገባም። ምክንያቱም ይህ የባለቤትነት መብትን አስመልክቶ ከወጣው ሕግ ጋር ይጋጫል።—ሮሜ 13:1

በቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት የሚቀርቡ አንዳንድ ክፍሎች ጭብጣቸው ብቻ ስለሚሰጥ ትምህርቱ ከየትኞቹ ጽሑፎች ላይ እንደተወሰደ የሚጠቁም መግለጫ የላቸውም። አንድ ሰው ትምህርቶቹ የተብራሩባቸውን ጽሑፎች ዝርዝር በማዘጋጀት ወይም ጽሑፎቹን በማሰባሰብ እንዲህ ያለውን ክፍል ለሚያቀርቡ ወንድሞችና እህቶች መስጠቱ ተገቢ ነው? በፍጹም! ከዚህም በተጨማሪ የቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት ክለሳ መልሶችን ማሰራጨትም ተገቢ አይደለም፤ እንዲህ ማድረግ አስፋፊዎቹ አስፈላጊውን ነጥብ በአእምሯቸው እንዳይዙ ያደርጋል። ከዚህ ይልቅ ተማሪዎቹ ራሳቸው ምርምር ሊያደርጉ ይገባል። ይህ ደግሞ ይሖዋ “የተባ አንደበት” እንዲኖረን ለማስቻል ሲል በትምህርት ቤቱ አማካኝነት የሚሰጠን አስፈላጊ ሥልጠና አንዱ ገጽታ ነው።—ኢሳ. 50:4

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ