የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 1/10 ገጽ 1
  • ጥር 11 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ጥር 11 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2010
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ጥር 11 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2010
km 1/10 ገጽ 1

ጥር 11 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

ጥር 11 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 22

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

lv ከገጽ 215-218

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ኢያሱ 21-24

ቁ. 1፦ ኢያሱ 24:1-13

ቁ. 2፦ አምላክ ለሰዎች ምንም የማያስብና ደንታ ቢስ ነው?

ቁ. 3፦ መጽሐፍ ቅዱስ ሥጋ ከሞተ በኋላ ተነጥላ በሕይወት የምትኖር ነፍስ እንዳለች ይገልጻል? (rs ገጽ 169 አን. 1 እስከ ገጽ 170 አን.1)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 1

5 ደቂቃ፦ ማስታወቂያዎች።

15 ደቂቃ፦ ለመጽሐፍ ቅዱስ ተማሪዎቻችሁ እንዴት ማጥናት እንደሚችሉ አስተምሯቸው። በአገልግሎት ትምህርት ቤት መጽሐፍ ከገጽ 28-31 ላይ “የአጠናን ዘዴ” በሚለው ንዑስ ርዕስ ሥር በሚገኙት ሐሳቦች ላይ ተመሥርቶ ከአድማጮች ጋር በሚደረግ ውይይት የሚቀርብ። ተሞክሮ ያለው አንድ አስፋፊ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በተባለው መጽሐፍ ገጽ 7 ላይ ተመሥርቶ አዲስ የመጽሐፍ ቅዱስ ተማሪ ለጥናቱ እንዴት መዘጋጀት እንደሚችል ሲያስረዳው በሚያሳይ ሠርቶ ማሳያ ክፍልህን ጀምር።

15 ደቂቃ፦ “ለመስበክ ብቁ ነኝ?” በጥያቄና መልስ የሚቀርብ። በአንቀጽ 4 ላይ ከተወያያችሁ በኋላ ለአንድ አስፋፊ ቃለ መጠይቅ አድርግ። እንደሚከተሉት ያሉ ጥያቄዎችን ጠይቀው፦ ውጤታማ በሆነ መንገድ ለመስበክ ምን ችግሮችን መቋቋም ጠይቆብሃል? በአገልግሎትህ ንቁ እንዲሁም ውጤታማ እንድትሆን ምን እርዳታ አግኝተሃል?

መዝሙር 17

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ