የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 12/10 ገጽ 2
  • ታኅሣሥ 20 የሚጀምር ሳምንት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ታኅሣሥ 20 የሚጀምር ሳምንት
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2010
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ታኅሣሥ 20 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2010
km 12/10 ገጽ 2

ታኅሣሥ 20 የሚጀምር ሳምንት

ታኅሣሥ 20 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 50

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

dp ምዕ. 6 አን. 10-18

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ 2 ዜና መዋዕል 20-24

ቁ. 1፦ 2 ዜና መዋዕል 20:1-12

ቁ. 2፦ ንጹሑን ቋንቋ መማርና መናገር ምን ነገሮችን ይጨምራል? (ሶፎ. 3:9)

ቁ. 3፦ ኢየሱስ ክርስቶስ በእርግጥ በሕይወት የኖረ ሰው ነበር? (rs ገጽ 210 አን. 1 እስከ ገጽ 211 አን. 1)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 12

5 ደቂቃ፦ ማስታወቂያዎች።

15 ደቂቃ፦ ሞክራችሁታል? በውይይት የሚቀርብ። በቅርቡ በመንግሥት አገልግሎታችን ላይ በወጡት በሚከተሉት ርዕሶች ውስጥ የተሰጡትን ሐሳቦች በንግግር መልክ በአጭሩ ከልስ፦ “በመጀመሪያው ቀን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እንዴት እንደሚካሄድ ለሰዎች አሳይታችሁ ታውቃላችሁ?” እና “አዲሶች እንዲሰብኩ ማሠልጠን የሚቻልበት መንገድ” (km 5/10) እንዲሁም “መደበኛ ባልሆነ መንገድ መመሥከር ትችላላችሁ!” (km 8/10)። አድማጮች በእነዚህ ርዕሶች ላይ የቀረቡትን ሐሳቦች እንዴት በተግባር ላይ እንዳዋሉና ምን ጥቅም እንዳገኙ ሐሳብ እንዲሰጡ ጋብዝ።

15 ደቂቃ፦ “ልጆቻችሁ የምሥራቹ አገልጋዮች እንዲሆኑ አሠልጥኗቸው።” በጥያቄና መልስ የሚቀርብ። ዕድሜያቸውን ግምት ውስጥ በማስገባት የተለያዩ ግቦችን እንዲያወጡና እነዚህ ግቦቻቸው ላይ እንዲደርሱ ወላጆቻቸው የረዷቸው በየትኞቹ መንገዶች እንደሆነ ለይተው እንዲናገሩ አድማጮችን ጋብዝ።

መዝሙር 41

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ