የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 1/11 ገጽ 3
  • ጥር 24 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ጥር 24 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ጥር 24 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
km 1/11 ገጽ 3

ጥር 24 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

ጥር 24 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 53 እና ጸሎት

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

dp ምዕ. 8 አን. 1-11 (25 ደቂቃ)

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ዕዝራ 6-10 (10 ደቂቃ)

ቁ. 1፦ ዕዝራ 7:1-17 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ቁ. 2፦ ኢየሱስ ንጉሥ ሆኖ ለመግዛት ብቃቱ እንዳለው በተግባር ያሳየው እንዴት ነው? (5 ደቂቃ)

ቁ. 3፦ ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአብሔር ራሱ ነው?—rs ገጽ 213 አን. 1-2) (5 ደቂቃ)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 30

5 ደቂቃ፦ ማስታወቂያዎች። ለሚቀጥለው ሳምንት የአገልግሎት ስብሰባ ሁሉም የጥር 1, 2011⁠ን መጠበቂያ ግንብ ይዘው እንዲመጡ ተናገር። በየካቲት ወር የሚበረከተውን ጽሑፍ ከተናገርክ በኋላ አንድ ሠርቶ ማሳያ እንዲቀርብ አድርግ።

20 ደቂቃ፦ “ቤተሰቦችን ለመርዳት የተደረገ ዝግጅት።”—ክፍል 1 (አንቀጽ 1-6 እና በገጽ 6 ላይ የሚገኘው ሣጥን።) በጥያቄና መልስ የሚቀርብ። አድማጮች በገጽ 6 ላይ በሚገኘው ሣጥን ውስጥ ከቀረቡት ሐሳቦች መካከል አንዳንዶቹን በሚቀጥለው የቤተሰብ አምልኮ ምሽት ላይ እንዲጠቀሙባቸው አበረታታ። በሚቀጥለው ሳምንት በቀሩት አንቀጾች ላይ ውይይት ሲደረግ ቤተሰባቸው ምን ጥቅም እንዳገኘ ሐሳብ መስጠት ይችላሉ።

10 ደቂቃ፦ በየካቲት ወር መጽሔቶችን ለማበርከት ዝግጅት አድርጉ። በውይይት የሚቀርብ። በአንድ ወይም በሁለት ደቂቃዎች ውስጥ የመጽሔቶቹን ይዘት ተናገር። ከዚያም ሁለት ወይም ሦስት ርዕሶችን ምረጥና መጽሔቶቹን ለማስተዋወቅ ምን ጥያቄ ማንሳት እንዲሁም የትኛውን ጥቅስ ማንበብ እንደሚችሉ አድማጮችን ጠይቅ። እያንዳንዱን መጽሔት እንዴት ማበርከት እንደሚቻል የሚያሳይ ሠርቶ ማሳያ እንዲቀርብ አድርግ።

መዝሙር 32 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ