የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 7/11 ገጽ 2
  • ሐምሌ 18 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሐምሌ 18 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ሐምሌ 18 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
km 7/11 ገጽ 2

ሐምሌ 18 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

ሐምሌ 18 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 44 እና ጸሎት

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

dp ምዕ. 14 አን. 21-27 (25 ደቂቃ)

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ መዝሙር 74-78 (10 ደቂቃ)

ቁ. 1፦ መዝሙር 77:1-20 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ቁ. 2፦ ዲያብሎስን መቃወም የምንችልባቸው መንገዶች​—ያዕ. 4:7 (5 ደቂቃ)

ቁ. 3፦ የአምላክ መንግሥት የይሖዋን ስም ያስቀድሳል​—rs ገጽ 228 አን. 1-3 (5 ደቂቃ)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 1

5 ደቂቃ፦ ማስታወቂያዎች።

15 ደቂቃ፦ ምን ትምህርት እናገኛለን? በውይይት የሚቀርብ። ዮሐንስ 4:3-24⁠ን አንብብና ተወያዩበት። በአገልግሎታችን ኢየሱስን መምሰል የምንችለው እንዴት እንደሆነ ግለጽ። አንድ አስፋፊ መደበኛ ባልሆነ መንገድ ሲመሰክር የሚያሳይ ሠርቶ ማሳያ እንዲቀርብ አድርግ፤ መቼቱ በተጨባጭ ሊፈጸም የሚችል ዓይነት ይሁን።

15 ደቂቃ፦ “ልጆቻችሁ ዝግጁ ናቸው?” በጥያቄና መልስ የሚቀርብ። ክርስቲያኖች በትምህርት ቤት የሚያጋጥሟቸውን አንዳንድ ፈተናዎች ወላጆችም ሆነ ወጣቶች እንዲናገሩ አድርግ። በአንቀጽ 3 ላይ ከተወያያችሁ በኋላ አባትየው እንደ አስተማሪ ሆኖ ከልጁ ጋር ልምምድ ሲያደርግ የሚያሳይ አንድ ሠርቶ ማሳያ እንዲቀርብ አድርግ፤ ልጁ አጠያያቂ በሆነ የክፍል ሥራ ወይም እንቅስቃሴ ላይ ሊካፈል የማይችለው ለምን እንደሆነ ያስረዳል።

መዝሙር 51 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ