የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 10/11 ገጽ 2
  • ጥቅምት 17 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ጥቅምት 17 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ጥቅምት 17 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
km 10/11 ገጽ 2

ጥቅምት 17 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

ጥቅምት 17 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 26 እና ጸሎት

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

dp ምዕ. 18 ከአን. 18-27 (25 ደቂቃ)

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ምሳሌ 12-16 (10 ደቂቃ)

ቁ. 1፦ ምሳሌ 15:1-17 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ቁ. 2፦ ተቀባይነት ያለው ጸሎት በይሖዋ ዘንድ ጣፋጭ መዓዛ እንዳለው ዕጣን የሚታየው እንዴት ነው?​—መዝ. 141:2፤ ራእይ 5:8 (5 ደቂቃ)

ቁ. 3፦ የምንኖረው በመጨረሻዎቹ ቀኖች ውስጥ እንደሆነ የሚጠቁመው የትኛው ምልክት ነው?​—rs ገጽ 234 አን. 1 (5 ደቂቃ)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 12

5 ደቂቃ፦ ማስታወቂያዎች።

10 ደቂቃ፦ ምን ትምህርት እናገኛለን? በውይይት የሚቀርብ። በቅድሚያ ማቴዎስ 5:11, 12, 14-16, 23, 24⁠ን አንብቡ። ከዚያም እነዚህ ጥቅሶች ከአገልግሎታችን ጋር በተያያዘ እንዴት እንደሚረዱን ተወያዩበት።

10 ደቂቃ፦ ለምታነጋግሩት ሰው ጥቅሱን በቀጥታ ከመጽሐፍ ቅዱስ አሳዩት። በአገልግሎት ትምህርት ቤት መጽሐፍ ገጽ 145 ባለው ሐሳብ ላይ ተመሥርቶ በውይይት የሚቀርብ። አንድ አስፋፊ፣ በእጁ ባለው የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ላይ የአምላክ ስም ለማይገኝ ፍላጎት ላሳየ ሰው ተመላልሶ መጠየቅ ሲያደርግ የሚያሳይ አጠር ያለ ሠርቶ ማሳያ እንዲቀርብ አድርግ።

10 ደቂቃ፦ “ወደኋላ አትበሉ።” በጥያቄና መልስ የሚቀርብ። በጉባኤ ውስጥ ያሉ ልጆችም ሆኑ አዋቂዎች በትምህርት ቤት ሳሉ ምሥክርነት የሰጡባቸውን አጋጣሚዎች እንዲናገሩ ጋብዝ።

መዝሙር 19 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ