የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 11/11 ገጽ 1
  • ኅዳር 14 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ኅዳር 14 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ኅዳር 14 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
km 11/11 ገጽ 1

ኅዳር 14 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

ኅዳር 14 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 49 እና ጸሎት

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

fy ምዕ. 2 ከአን. 1-6 (25 ደቂቃ)

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ መክብብ 1-6 (10 ደቂቃ)

ቁ. 1፦ መክብብ 6:1-12 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ቁ. 2፦ የዓመፅ መብዛት ምን ያመለክታል?​—rs ገጽ 237 አን. 1, 2 (5 ደቂቃ)

ቁ. 3፦ እውነተኛ ክርስቲያኖች በ⁠ሮም 12:19 ላይ የሚገኘውን ምክር ተግባራዊ የሚያደርጉት ለምንድን ነው? (5 ደቂቃ)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 13

5 ደቂቃ፦ ማስታወቂያዎች።

15 ደቂቃ፦ ‘የልግስና ስጦታ ለመስጠት የሚያስችል መብት’ በማግኘትህ ደስተኛ ነህ? በኅዳር 15, 2011 መጠበቂያ ግንብ ገጽ 22, 23 ላይ ተመሥርቶ በሽማግሌ የሚቀርብ ንግግር።

15 ደቂቃ፦ “ዘሩ እንዲያድግ ውኃ መጠጣት አለበት።” በጥያቄና መልስ የሚቀርብ። አንቀጽ 3⁠ን ከተወያያችሁ በኋላ አንድ አስፋፊ ተመላልሶ መጠየቅ ለማድረግ ሲዘጋጅ የሚያሳይ መነባንብ እንዲቀርብ አድርግ። አስፋፊው ያነጋገረውን ሰው በተመለከተ የጻፈውን ማስታወሻ ይመለከታል፤ ከዚያም ቀደም ሲል ለግለሰቡ አንስቶለት የነበረውን ጥያቄ እንዴት እንደሚመልስለት እንዲሁም የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት የተባለውን መጽሐፍ ተጠቅሞ ጥናት እንዴት እንደሚያስጀምረው ያስባል። ተመላልሶ መጠየቅ ምን ነገሮችን እንደሚያካትት የተደራጀ ሕዝብ የተባለውን መጽሐፍ ገጽ 85 አንቀጽ 3 ላይ ያለውን ሐሳብ በአጭሩ ከልስ።

መዝሙር 44 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ