ጥር 23 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
ጥር 23 የሚጀምር ሳምንት
መዝሙር 11 እና ጸሎት
□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦
fy ምዕ. 5 ከአን. 1-9 (25 ደቂቃ)
□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ኢሳይያስ 38-42 (10 ደቂቃ)
ቁ. 1፦ ኢሳይያስ 39:1 እስከ 40:5 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ቁ. 2፦ ወደፊት ሕይወት የማግኘቱ ተስፋ የሚፈጸመው እንዴት ነው?—rs ከገጽ 246 አን. 8 እስከ ገጽ 247 አን. 2 (5 ደቂቃ)
ቁ. 3፦ መለኮታዊ ትምህርት ያለው ብልጫ—ፊልጵ. 3:8 (5 ደቂቃ)
□ የአገልግሎት ስብሰባ፦
10 ደቂቃ፦ ማስታወቂያዎች። በየካቲት ወር የሚበረከተውን ጽሑፍ ከተናገርክ በኋላ አንድ ወይም ሁለት ሠርቶ ማሳያዎች እንዲቀርቡ አድርግ።
10 ደቂቃ፦ ምን ትምህርት እናገኛለን? በውይይት የሚቀርብ። ማርቆስ 10:17-30 እንዲነበብ አድርግ። ከዚያም ይህ ዘገባ ከአገልግሎታችን ጋር በተያያዘ እንዴት እንደሚረዳን ተወያዩበት።
15 ደቂቃ፦ ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ ተጠቀሙበት።
መዝሙር 2 እና ጸሎት