የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 2/13 ገጽ 2
  • የካቲት 18 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የካቲት 18 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2013
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የካቲት 18 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
የመንግሥት አገልግሎታችን—2013
km 2/13 ገጽ 2

የካቲት 18 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

የካቲት 18 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

መዝሙር 52 እና ጸሎት

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

cf ምዕ. 1 ከአን. 16-20 እና ሣጥን (30 ደቂቃ)

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ማርቆስ 1-4 (10 ደቂቃ)

ቁ. 1፦ ማርቆስ 2:18 እስከ 3:6 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ቁ. 2፦ የመንጽሔ ትምህርት የተመሠረተው በምን ላይ ነው?—rs ገጽ 298 አን. 2 እስከ ገጽ 299 አን. 3 (5 ደቂቃ)

ቁ. 3፦ ጳውሎስ በ⁠1 ቆሮንቶስ 7:29-31 የሰጠውን ምክር መረዳት የሚኖርብን እንዴት ነው? (5 ደቂቃ)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 47

15 ደቂቃ፦ በአስቸጋሪ ወቅት ቃሉን ስበኩ። (2 ጢሞ. 4:2) በ2012 የዓመት መጽሐፍ (እንግሊዝኛ) ገጽ 72 ከአንቀጽ 1-2፣ ገጽ 110፣ ከገጽ 156 አንቀጽ 1 እስከ ገጽ 157 አንቀጽ 1 እንዲሁም ገጽ 179 አንቀጽ 3 ላይ ተመሥርቶ በውይይት የሚቀርብ። ምን ትምህርት እንዳገኙ አድማጮችን ጠይቅ።

15 ደቂቃ፦ “የመታሰቢያውን በዓል የምናስተዋውቅበት ዘመቻ መጋቢት 1 ይጀምራል።” በጥያቄና መልስ የሚቀርብ። የመታሰቢያው በዓል የመጋበዣ ወረቀት አንድ ቅጂ ለሁሉም አድማጮች እንዲታደል አድርግ፤ ከዚያም ይዘቱን በአጭሩ ከልስ። አንቀጽ 2 ላይ ስትወያዩ የጉባኤውን ክልል ለመሸፈን ስለተደረገው ዝግጅት እንዲናገር የአገልግሎት የበላይ ተመልካቹን ጋብዝ። አንቀጽ 3 ላይ ስትወያዩ ደግሞ የቀረበውን የመግቢያ ሐሳብ በመጠቀም መጋበዣ ወረቀቱ ሲበረከት የሚያሳይ አንድ ሠርቶ ማሳያ እንዲቀርብ አድርግ።

መዝሙር 8 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ