የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 6/14 ገጽ 2
  • ሰኔ 16 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሰኔ 16 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2014
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ሰኔ 16 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2014
km 6/14 ገጽ 2

ሰኔ 16 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

ሰኔ 16 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 12 እና ጸሎት

የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

bt ምዕ. 3 ከአን. 4-11 (30 ደቂቃ)

ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ዘሌዋውያን 6-9 (10 ደቂቃ)

ቁ. 1፦ ዘሌዋውያን 8:18-30 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ቁ. 2፦ ወደ “ቅዱሳን” መጸለይ የሌለብን ለምንድን ነው?—rs ገጽ 352 አን. 1-3 (5 ደቂቃ)

ቁ. 3፦ አቤሴሎም—የራስ ወዳድነትን ምኞትና ግብዝነትን አስወግዱ—w00 8/1 ገጽ 11-12 (5 ደቂቃ)

የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 37

15 ደቂቃ፦ ሥርዓታማነት—ለአምላክ ያደሩ ሰዎች መለያ። በሽማግሌ የሚቀርብ። በነሐሴ 2001 የመንግሥት አገልግሎታችን ገጽ 3-4፣ አንቀጽ 1, 5-7 እና 9-12 ላይ ከተጠቀሱት ነጥቦች መካከል ለጉባኤው ተስማሚ የሆኑትን ከልስ።

15 ደቂቃ፦ ጥናት ለማግኘት የሚያስችሉ አምስት መንገዶች። በጥቅምት 2012 የመንግሥት አገልግሎታችን ገጽ 7 ላይ ተመሥርቶ በውይይት የሚቀርብ። አንቀጽ 2 ላይ ከተወያያችሁ በኋላ በአዲሶቹ ትራክቶች ተጠቅሞ እንዴት ጥናት ማስጀመር እንደሚቻል የሚያሳይ አጭር ሠርቶ ማሳያ እንዲቀርብ አድርግ። በተጨማሪም ሁሉም ምሥራች የተባለውን ብሮሹርና እውነቱን ማወቅ የተባለውን ትራክት በጥሩ ሁኔታ እንዲጠቀሙባቸው እንዲሁም እነዚህን ጽሑፎች በክልላቸው በሚነገሩ ቋንቋዎች በበቂ መጠን እንዲይዙ አበረታታ።

መዝሙር 4 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ