የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 8/14 ገጽ 2
  • ነሐሴ 18 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ነሐሴ 18 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2014
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ነሐሴ 18 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2014
km 8/14 ገጽ 2

ነሐሴ 18 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

ነሐሴ 18 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 35 እና ጸሎት

የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

bt ምዕ. 6 ከአን. 1-8 እና በገጽ 44 ላይ የሚገኘው የመግቢያ ሐሳብ (30 ደቂቃ)

ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ዘኍልቍ 10-13 (10 ደቂቃ)

ቁ. 1፦ ዘኍልቍ 10:1-16 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ቁ. 2፦ እምነት በሥራ መደገፍ ያለበት ለምንድን ነው?—rs ገጽ 357 አን. 8 እስከ ገጽ 358 አን. 3 (5 ደቂቃ)

ቁ. 3፦ የሐዋርያት ሥራ—የመጽሐፉ ጠቅላላ ይዘት—bt ገጽ 6-12 (5 ደቂቃ)

የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 14

15 ደቂቃ፦ “መንግሥቱን በማስታወቅ ያሳለፍነው የመቶ ዓመት ታሪክ”—ክፍል 1 (ከአንቀጽ 1-3) በመጀመሪያዎቹ ሦስት አንቀጾች ላይ እንዲሁም በአዋጅ ነጋሪዎች (እንግሊዝኛ) መጽሐፍ ከገጽ 259-260 ላይ ተመሥርቶ በውይይት የሚቀርብ። በአንቀጽ 3 ላይ ከተወያያችሁ በኋላ በእውነት ቤት ረጅም ጊዜ ለቆዩ ሁለት አስፋፊዎች ቃለ መጠይቅ አድርግ። አስፋፊ በሆኑበት ወቅት ስለነበረው የስብከት ሥራ አንዳንድ ተሞክሮዎችን እንዲናገሩ ጋብዛቸው።

15 ደቂቃ፦ “መንግሥቱን በማስታወቅ ያሳለፍነው የመቶ ዓመት ታሪክ”—ክፍል 2 (ከአንቀጽ 4-6) በጥያቄና መልስ የሚቀርብ። አንቀጽ 5 እና 6 ላይ ስትወያዩ ለሁለት አቅኚዎች ቃለ መጠይቅ አድርግ፤ ወደ ሙሉ ጊዜ አገልግሎት ለመግባት ሁኔታቸውን ያመቻቹት እንዴት እንደሆነ ጠይቃቸው።

መዝሙር 45 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ