የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 10/15 ገጽ 2
  • ጥቅምት 19 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ጥቅምት 19 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2015
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ጥቅምት 19 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2015
km 10/15 ገጽ 2

ጥቅምት 19 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

ጥቅምት 19 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 54 እና ጸሎት

የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

bt ምዕ. 26 ከአን. 1-8 እና በገጽ 204 ላይ የሚገኝ ሣጥን (30 ደቂቃ)

ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ 1 ዜና መዋዕል 8-11 (8 ደቂቃ)

ቁ. 1፦ 1 ዜና መዋዕል 11:15-25 (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ቁ. 2፦ ኤልያስ—ጭብጥ፦ ጸሎት ያለውን ኃይል አቅልላችሁ አትመልከቱ—w08 1/1 ገጽ 19 አን. 4 እስከ ገጽ 21 (5 ደቂቃ)

ቁ. 3፦ የመላእክት አለቃ ማን ነው?—የቃላት መፍቻ፣ nwt ገጽ 1643 (5 ደቂቃ)

የአገልግሎት ስብሰባ፦

የወሩ ጭብጥ፦ “ሥር ሰዳችሁ” እና “በእምነት ጸንታችሁ” ኑሩ።—ቆላ. 2:6, 7

መዝሙር 83

20 ደቂቃ፦ “የምናስተምራቸውን ሰዎች ልብ መንካት የምንችለው እንዴት ነው?” በጥያቄና መልስ የሚቀርብ። ተቃራኒ ሁኔታዎችን የሚያሳዩ ሁለት ሠርቶ ማሳያዎች እንዲቀርቡ አድርግ። የቤቱ ባለቤት ልጇ እንደሞተና በአሁኑ ጊዜ በሰማይ እንደሚገኝ ትገልጻለች። በመጀመሪያው ሠርቶ ማሳያ ላይ አስፋፊው መክብብ 9:5⁠ን በማንበብ ሙታን ስለሚገኙበት ሁኔታ ይነግራታል። ሆኖም የቤቱ ባለቤት የተጠቀሰው ሐሳብ ስላላጽናናት ጥሩ ያልሆነ ምላሽ ትሰጣለች። በሁለተኛው ሠርቶ ማሳያ ላይ አስፋፊው ዮሐንስ 5:28, 29⁠ን ያነብና ርዕሰ ጉዳዩን በዘዴ ወደ ትንሣኤ ተስፋ ዞር እንዲል ያደርጋል፤ በዚህም ምክንያት ከቤቱ ባለቤት ጥሩ ምላሽ ያገኛል።

10 ደቂቃ፦ ወጣትም ሆናችሁ አረጋዊ ለሌሎች ጥሩ አርዓያ ሁኑ። (ፊልጵ. 3:17፤ 1 ጢሞ. 4:12) በ2015 የዓመት መጽሐፍ (እንግሊዝኛ) ከገጽ 71 አንቀጽ 2 እስከ ገጽ 72 አንቀጽ 4 እንዲሁም ከገጽ 76-77 ላይ ተመሥርቶ በውይይት የሚቀርብ። አድማጮች ምን ትምህርት እንዳገኙ ጠይቅ።

መዝሙር 90 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ