የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 11/15 ገጽ 3
  • ኅዳር 23 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ኅዳር 23 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2015
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ኅዳር 23 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2015
km 11/15 ገጽ 3

ኅዳር 23 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

ኅዳር 23 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 26 እና ጸሎት

የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

bt ምዕ. 27 ከአን. 19-26፣ በገጽ 212, 214 እና 217 ላይ የሚገኙት ሣጥኖች (30 ደቂቃ)

ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ 2 ዜና መዋዕል 1-5 (8 ደቂቃ)

ቁ. 1፦ 2 ዜና መዋዕል 3:14–4:6 (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ቁ. 2፦ ሄኖክ—ጭብጥ፦ ከይሖዋ ጋር መሄድ—w06 10/1 ገጽ 19 አን. 13-15 (5 ደቂቃ)

ቁ. 3፦ ምን ዓይነት ጥምቀቶች አሉ?—የቃላት መፍቻ፣ nwt ገጽ 1653 (5 ደቂቃ)

የአገልግሎት ስብሰባ፦

የወሩ ጭብጥ፦ “እኔ ተከልኩ፤ አጵሎስ አጠጣ፤ ያሳደገው ግን አምላክ ነው።”—1 ቆሮ. 3:6

መዝሙር 47

10 ደቂቃ፦ “ሰዎችን ስናስተምር ውጤታማ ለመሆን ዝግጅት አስፈላጊ ነው።” በንግግር የሚቀርብ።

10 ደቂቃ፦ መልካም ምግባር የእውነትን ዘር ለመዝራት መንገድ ይከፍታል። በ2015 የዓመት መጽሐፍ (እንግሊዝኛ) ገጽ 49 አንቀጽ 3 እስከ ገጽ 51 አንቀጽ 3 እና ገጽ 140 አንቀጽ 3 እስከ ገጽ 141 አንቀጽ 3 ላይ ተመሥርቶ በውይይት የሚቀርብ። አድማጮች ምን ትምህርት እንዳገኙ ጠይቅ።

10 ደቂቃ፦ “የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት የተባለውን መጽሐፍ ገጽታዎች ተጠቀሙባቸው።” በውይይት የሚቀርብ። አጭር ሠርቶ ማሳያ እንዲቀርብ አድርግ።

መዝሙር 123 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ