የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb16 መስከረም ገጽ 4
  • ከመስከረም 12-18

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከመስከረም 12-18
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
mwb16 መስከረም ገጽ 4

ከመስከረም 12-18

መዝሙር 120-134

  • መዝሙር 33 እና ጸሎት

  • የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • “የሚረዳኝ ይሖዋ ነው”፦ (10 ደቂቃ)

    • መዝ 121:1, 2—ይሖዋ ሁሉንም ነገር የፈጠረ መሆኑ በእሱ እንድንተማመንበት ያደርገናል (w04 12/15 12 አን. 3)

    • መዝ 121:3, 4—ይሖዋ የአገልጋዮቹን ፍላጎት ለሟሟላት በንቃት ይከታተላል (w04 12/15 12 አን. 4)

    • መዝ 121:5-8—ይሖዋ ሕዝቦቹን በታማኝነት ይጠብቃል (w04 12/15 13 አን. 5-7)

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)

    • መዝ 123:2—ስለ “አገልጋዮች ዓይን” የተነገረው ምሳሌ ትርጉም ምንድን ነው? (w06 9/1 15 አን. 3)

    • መዝ 133:1-3—ከዚህ መዝሙር ምን ትምህርት እናገኛለን? (w06 9/1 16 አን. 2)

    • የዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ያስተምረኛል?

    • የዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ለመስክ አገልግሎት ሊጠቅሙኝ የሚችሉ ምን ነጥቦች ይዟል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) መዝ 127:1–129:8

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

  • መመሥከር፦ (2 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) wp16.5 የፊቱ ሽፋን—ለተበሳጨ የቤት ባለቤት መልስ ስጥ።

  • ተመላልሶ መጠየቅ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) wp16.5 የፊቱ ሽፋን—ግለሰቡ ስብሰባ ላይ እንዲገኝ ጋብዝ።

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (6 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) fg ትምህርት 8 አን. 6—ተማሪው ትምህርቱን ተግባራዊ እንዲያደርግ እርዳው።

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 114

  • ይሖዋ ብዙ ነገር አድርጎልኛል፦ (15 ደቂቃ) jw.org ላይ የሚገኘውን “ይሖዋ ብዙ ነገር አድርጎልኛል” የሚለውን ቪዲዮ አጫውት። (ስለ እኛ > እንቅስቃሴዎች በሚለው ሥር ይገኛል።) ከዚያም በሚከተሉት ጥያቄዎች ላይ ተወያዩ፦ ይሖዋ ክሪስታልን የረዳት እንዴት ነው? ይህስ ምን እንድታደርግ አነሳስቷታል? በአሉታዊ ስሜቶች ስትዋጥ ምን ታደርጋለች? የክሪስታል ተሞክሮ አንተን የረዳህ እንዴት ነው?

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) ia ምዕ. 19 አን. 17-31፤ “ዮሴፍ የሞተው መቼ ነው?” የሚለው ሣጥን እና የምዕራፉ ክለሳ

  • ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)

  • መዝሙር 119 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ