የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 ነሐሴ ገጽ 4
  • ከነሐሴ 14-20

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከነሐሴ 14-20
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 ነሐሴ ገጽ 4

ከነሐሴ 14-20

ሕዝቅኤል 32-34

  • መዝሙር 60 እና ጸሎት

  • የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • “አንድ ጠባቂ ያለበት ከባድ ኃላፊነት”፦ (10 ደቂቃ)

    • ሕዝ 33:7—ይሖዋ ሕዝቅኤልን ጠባቂ አድርጎ ሾሞታል (it-2-E 1172 አን. 2)

    • ሕዝ 33:8, 9—ጠባቂው ከደም ዕዳ ነፃ መሆን ከፈለገ ማስጠንቀቂያውን ማሰማት ይጠበቅበት ነበር (w88-E 1/1 28 አን. 13)

    • ሕዝ 33:11, 14-16—ማስጠንቀቂያውን የሚሰሙ ሰዎችን ይሖዋ ከጥፋት ያድናቸዋል (w12 3/15 15 አን. 3)

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)

    • ሕዝ 33:32, 33—ሰዎች ግድ የለሽ ቢሆኑም እንኳ በስብከቱ ሥራችን መጽናት ያለብን ለምንድን ነው? (w91-E 3/15 17 አን. 16-17)

    • ሕዝ 34:23—ይህ ጥቅስ ፍጻሜውን ያገኘው እንዴት ነው? (w07 4/1 26 አን. 3)

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ሕዝ 32:1-16

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

  • መመሥከር፦ (2 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) g17.4 የሽፋኑ ርዕሰ ጉዳይ—ለተመላልሶ መጠየቅ መሠረት ጣል።

  • ተመላልሶ መጠየቅ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) g17.4 በሽፋኑ ርዕሰ ጉዳይ ለተበረከተለት ሰው—ግለሰቡ በስብሰባዎቻችን ላይ እንዲገኝ ጋብዝ።

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (6 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) fg ትምህርት 2 አን. 9-10—የተማሪውን ልብ መንካት የሚቻለው እንዴት እንደሆነ አሳይ።

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 47

  • “አምላክን የሚያስደስቱ ባሕርያትን አዳብሩ—ድፍረት”፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ታማኝነትን የሚሸረሽሩ ነገሮችን አስወግዱ—ሰውን መፍራት የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) kr ምዕ. 13 አን. 33-34፤ “የስብከቱ ሥራ እንዲቀጥል ያደረጉ በከፍተኛ ፍርድ ቤት ያገኘናቸው ታላላቅ ድሎች” የሚለው ሣጥንና “የአምላክ መንግሥት ለአንተ ምን ያህል እውን ነው?” የሚለው የክለሳ ሣጥን

  • ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)

  • መዝሙር 86 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ