የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 ኅዳር ገጽ 2
  • ከኅዳር 6-12

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከኅዳር 6-12
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 ኅዳር ገጽ 2

ከኅዳር 6-12

አሞጽ 1-9

  • መዝሙር 60 እና ጸሎት

  • የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • “ይሖዋን ፈልጉ፤ በሕይወትም ትኖራላችሁ”፦ (10 ደቂቃ)

    • [የአሞጽ መጽሐፍ ማስተዋወቂያ የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።]

    • አሞጽ 5:4, 6—ይሖዋን ማወቅና ፈቃዱን መፈጸም ይኖርብናል (w04 11/15 24 አን. 20)

    • አሞጽ 5:14, 15—መልካምና ክፉ የሆኑትን ነገሮች በተመለከተ ይሖዋ ያወጣቸውን መሥፈርቶች መቀበል ብሎም ለእነዚህ መሥፈርቶች ፍቅር ማዳበር ይኖርብናል (jd-E 90-91 አን. 16-17)

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)

    • አሞጽ 2:12—ከዚህ ጥቅስ የምናገኘውን ትምህርት ተግባራዊ ማድረግ የምንችለው እንዴት ነው? (w07 10/1 14 አን. 8)

    • አሞጽ 8:1, 2—የጎመራ ወይም “የበጋ ፍሬ [የያዘው] ቅርጫት” ምን ትርጉም አለው? (w07 10/1 14 አን. 6)

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) አሞጽ 4:1-13

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

  • የዚህን ወር መግቢያዎች መዘጋጀት፦ (15 ደቂቃ) “የመግቢያ ናሙናዎች” በሚለው ርዕስ ላይ ተመሥርቶ በውይይት የሚቀርብ። እያንዳንዱን የመግቢያ ናሙና ቪዲዮ አጫውት፤ ከዚያም ጎላ ባሉ ነጥቦች ላይ ተወያዩ።

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 58

  • “በአገልግሎት ረገድ ክህሎታችንን ማዳበር—ተመላልሶ መጠየቅ ማድረግ”፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። በተጨማሪም ሁለት አስፋፊዎች ተመላልሶ መጠየቅ ሲያደርጉ የሚያሳየውን ቪዲዮ አጫውትና ተወያዩበት።

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) kr ምዕ. 17 አን. 10-18

  • ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)

  • መዝሙር 143 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ